INVITATION TO BID FOR THE SUPPLY OF school Furniture (Combined desk, Teacher's table, Teacher's chair & Blackboard.

ደደቢት ትካል ልቃሕን ዕቀርን /ደደቢት ትፈልም/ ዝተፈላለዩ ናይ እስተሽነሪን ቀለማትን አቁሑት ኣጫሪቱ ክዕድግ ስለዝደሊ ክትጫረቱ እትደሊዩ እዚ ዝስዕብ ረቁሓ ተማልኡ ክትወዳደሩ ትክእሉ ምካንኩም ንገልፅ::

የኢትጸያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን መቀሌ ቅጽ/ቤት ድርጅቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ የሚከተሉትን ዕቃዎች ግዥ መፈፀም ይፈልጋል::

አብ ሰሜን ክ ከተማ መቐለ አብ ጣብያ ለካቲት ቁሸት ራህዋ ትራንስፈርስተሽን ንምስራሕ ስለዝተደለየ ናይ ማተሪያል : ናይ ግልበት :መሽነርን ከጫርት ይደሊ::

የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት ለተለያዩ ፅ/ቤቶች አገልግሎት የሚዉሉ ኤፍ ኤም ሬዲዩ ኣክሰሰሪ : ፈርኒቸር :ካርታመ :የመኪና ስፔር : የመኪና ጎማ : የመኪና ደኮረሽንና : የሞተርሳይክል ስፔር በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::

ቤት ፅሕፈት ትልምን ፋይናንስን ከተማ መቐለ ንእብያተ ሕፅፈታት ግልጋሎት ዝዉዕል ባንዴራታት (ሰንደቅ ዓላማ ) ን2007 ዓ/ም በጀት ዓመት ግልፂ ጨረታ ኣወዳዲሩ ክዕድግ ስለዝደሊ ሕጋዉያን ነጋዶ ክትወዳደሩ ንዕድም::

የመቐለ ኣሉላ አባነጋ አለም አቀፍ ኤርፖርት አስተዳደር ለ 2007 ዓ.ም የሚያገለግሉ ለመቀሌና እና አክሱም ኤርፖርቶች የተለያዩ የሰራቶኞች አልባሳት ጫማዎች ጎንቶች እና ሌሎችም በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::

ሌጅ ቴክኒክን ሞያን ገ/ ስላሴ ኣስገዶም ዕ/ሓሙስ አብ በጀት ዓመት 2007 ዓ/ም ዝተፈላለዩ ናይ ፅሕፈት መሳርሒ , ኤሌክተርክ መሳርሒን ህንፃ መሳርሒን አብ 3ተ ምድብ /LOT/ 1 ,2 ,3 መቒሉ ብግለፂ ጨረታ ኣወዳዲሩ ክገዝእ ይደሊ

የኢትዮጽያ ንግድ ባንክ አግአዚ ቅርንጫፍ 1 አገልግሎት የሰጡ ጎማዎች 2 አገልግሎት የሰጡ ወንበሮች ጠረዛዎች

ከኢትዩßያ ንግድ ባንክ ጃንተከል ቅርንጫፍ ተበዳሪ የሆኑት አቶ አብርሃም ብርሃኑ ገ እየሱስ የተበደሩትን ገንዘብ በብድር ዉሉ መሠረት በወቅቱ መመለስ ባለመቻላቸዉ ለብድሩ መክፈል በመያዣነት የሰጡትን በባለቤታቸዉ በወ/ሮ ሂወት ተወልደ መሃሪ ስም የተመዘገበ እና የመረጋገጫ ሰነድ ቁጥር 19990/ 01/ 7285 ተመዝገቦ የሚገኘዉን በመቀሌ ከተማ ወረዳ ሰሜን ቀበሌ 11 የቤት ቁጥር አዲ