የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት ለመቐለ ከተማ ኣስተዳደር በተለያዩ ቦታዎ ( ኣጂፕ ዓሽምድሑን ደደቢት እና ኢትዩያ ንግድ ባንክ ኣከባቢ) የትራፊክ መብራት (Trafic Light) ስራ በኤሌክተሪክ ሜካኒካል ደረጃ 4 እና በላይ ለተሰማሩ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል::

ቤት ፅሕፈት ትልምን ፋይናንስን ከተማ መቐለ

የጨረታ ማስታወቂያ

የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት ለመቐለ ከተማ ኣስተዳደር በተለያዩ ቦታዎ ( ኣጂፕ ዓሽምድሑን ደደቢት እና ኢትዩያ ንግድ ባንክ ኣከባቢ) የትራፊክ መብራት (Trafic Light) ስራ በኤሌክተሪክ ሜካኒካል ደረጃ 4 እና በላይ ለተሰማሩ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል::

በዚሁ መሰረት የሚቀጥሉ መስፈርት የሚያማሉ መወዳደር ይችላሉ::

1 ማንኛዉም በኤሌክትሮ መካኒካል ስራ በደራጃ 4 እና ከዛ በላይ የተሰማራና ብቃት ያለዉ የንግድ ድርጅት

መወዳደር ይችላል::

2 ተጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉበት የታደሰ የንግድ ፈቃድ : የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ምስክር ወረቀት እና ቫት ዲክለረሽን : የደረጃ 4 እና ከዛበ ላይ ብቃት ምዝገባ ምስክር እንዲሁም የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN NUMBER) ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ::

3 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ከ 07/05/ 2007 ዓ/ም ጀምሮ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር / በመክፈል ከዚህ በታች ከተጠቀሱት አድራሻዎቻችን ማግኘት ይችላሉ::

በኣግአዚ ኦፕሬሽን በሚገኘዉ የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት ( 1 ፎቅ ቁጥር 034)

4 የጨረታ ሰነዶችን ጨረታዉ ሬድዩ ፋና ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 30 የስራ ቀናት ከታች በተገለፀዉ ኣድራሻችን በመቅረብ ማግኘት ይቻላል::

5 ተጫራቾች የጨረታ የትራፊክ መብራቶች (Trafic Light) ስራ ብር 250, 000 .00 ( ሁለት መቶ ኣምሳ ሺ ብር) ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ የተረጋገጠ (CPO) ማስያዝ ይኖርባቸዋል ::

6 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸዉን በሶስት ፖስታ ”ኣንድ ኦርጅናል’’ እና ሁለት ‘ ሙሉ ገፃች ኮፒ ‘ ኢንቨሎፖች ታሸጉ በቀነ 06/06/2007 ዓ/ም ከቀኑ 8:30 ሰዓት በፊት ከላይ በተጠቀሰዉ የፅ/ቤቱ ኣድራሻ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት አለባቸዉ::

7 ጨረታዉ በተመሳሳይ ቀነ 06/06/2007 ዓ/ም ከቀኑ 9:00ሰዓት ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በፅቤቱ ቢሮ ቁጥር 034 ይከፈታል በተጨማሪም ተጫራቾች ስለ ጨረታዉ ማብራሪያ ከፈለጉ ስልክ ቁጥር 0344406839 /408501 በተጠቀሰዉ ኣድራሻ ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ::

8 ይህ ጨረታ የሚቆይበት ጊዜ ( Validity period) ጨረታዉ ከተከፈተ ቀነ ጀምሮ ቢያንስ ለ 45 የስራ ቀናት የፀና ይሆናል::

9 ፅ/ ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅቤት ( 1 ፎቅ ቁጥር 034)

The Government of The National State of Tigray Mekelle City Planning and Finance Office

አብ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስቲ ትግራይ ቤት ፅሕፈት ትልምን ፋይናንስን ከተማ መቐለ


 

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo