ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ የ2011ዓም በጀት ዓመት የትምህርት ዘመን የሚዉሉ ሎት ኣንድ ደንብ ልብስ ፡ ሎት ሁለት የፅዳት እቃዎች ፡ ሎት ሰወስት የፅህፈት መሣሪያ ፡ ሎት ኣራት ኤሌክትሮኒክስ መሣሪያ ፡ ሎት ኣምስት የታሸገ ዉሃ ፡ሎት ሰባት ነዳጅና ዘይት ፡ ሎት ስምንት የመኪና መለዋወጫ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

Adigrat University invites sealed bids from eligible bidders for furnishing the necessary material, labor, and equipment for the construction and completion of the above works listed on the table at Adigrat university's main campus.