ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ የ2011ዓም በጀት ዓመት የትምህርት ዘመን የሚዉሉ ሎት ኣንድ ደንብ ልብስ ፡ ሎት ሁለት የፅዳት እቃዎች ፡ ሎት ሰወስት የፅህፈት መሣሪያ ፡ ሎት ኣራት ኤሌክትሮኒክስ መሣሪያ ፡ ሎት ኣምስት የታሸገ ዉሃ ፡ሎት ሰባት ነዳጅና ዘይት ፡ ሎት ስምንት የመኪና መለዋወጫ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ

ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን : 8/12/2010 ዓም

1 በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለዉና ፍቃዱም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

2 በቀረበዉ ዝርዝር ስፐስፊኬሽን መሰረት ማቅረብ የሚችል

3 የተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት ምዝገባ ሰርትፍኬት

4 ተጫራቾች ቲን ሰርትፍኬት ማቅረብ የሚችል

5 ለጨረታ ማስከበሪያ ሎት ኣንድ ደንብ ልብስ 100000 ፡ ሎት ሁለት የፅዳት እቃዎች 50000 ፡ ሎት ሰወስት የፅህፈት መሣሪያ 50000 ፡ ሎት ኣራት ኤሌክትሮኒክስ መሣሪያ 150000 ፡ ሎት ኣምስት የታሸገ ዉሃ 50000 ፡ሎት ሰባት ነዳጅና ዘይት 50000፡ ሎት ስምንት የመኪና መለዋወጫ እቃዎች 100000 በኣዲግራት ዩኒቨርሰቲ ማስያዝ የሚችል

6 ተጫራቾች የማቅረቢያ የኣቅራቢ ሰርትፍኬት የተመዘገቡ መሆን አለባቸዉ

7 ማንኛዉም ተጫራች የማይመለስ ብር 100 ብር በመክፈል ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀዉን ሰነደ ከዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት ብሎክ 13 ቁጥር 7 መዉሰድ የሚችል ሲሆን ዋጋዉ ማቅረብ ያለበት ደግሞ ከዪኒቨርሲቲዉ የሚሸጥ ኦርጅናል የመመሪያ ሰነድ ማህተም ያለበት ዶክመንት ማህተም የተጫራቹ በማድረግ ስርዝ ድልዝ የሌለዉ ዋጋ ብቻ ነዉ

8 የጨረታ ሰነድ ማስታወቂያዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት የሚሸጥ ይሆናል

9 ጨረታዉ ሳጥን የሚከፈትበት ቀን ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በመጨረሻ 16 ኛዉ የስራ ቀን 4:00 ተዘግቶ 4:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

10 ዝርዝር ስፔስፍኬሽን በድረ ገፅhttp://www.adu.edu.etማገኘት ይቻላል

11 ዪኒቨርሲቲዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ ማብራሪያ ስልክ ቅጥር 034 445 23 18 

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo