ብሔራዊ የኣደጋ ስጋት ስራ ኣመራር ኮሚሽን መቐለ ቅ/ፅ/ቤት የሚገኝ የመብራት ሲስተም በመጋዘኞች ሙሉ በሙሉ ስለማይሰራ በደረጃ 9 2011ዓ/ም የታደሰ ፍቃድ ያላቸው በባለሙያ ኣወዳድሮ ማሰራት ይፈጋል፡፡