ብሔራዊ የኣደጋ ስጋት ስራ ኣመራር ኮሚሽን መቐለ ቅ/ፅ/ቤት የሚገኝ የመብራት ሲስተም በመጋዘኞች ሙሉ በሙሉ ስለማይሰራ በደረጃ 9 2011ዓ/ም የታደሰ ፍቃድ ያላቸው በባለሙያ ኣወዳድሮ ማሰራት ይፈጋል፡፡

ብሔራዊ ሓደጋ ስግኣት ስራሕ ኣመራርሓ ኮሚሽን መቐለ ፅ/ቤት

1 መብራህቱ ኣንደር ግራውንድ በመሆኑ ችግሩን ፈትሾ ባለበት እንዲሰራ ማድረግ፤

2 የዘጠኝ መጋዘኞችን የውጭና የውስጥ መብራህቶች እንዲሰራ ማድረግ፤

3 በግቢ ውስጥ ያለው የ18 የመብራህት ባውዛዎች እንዲበሩ ማድረግ፤

4 የ18 የማብራያና ማጥፊያ ከፀሓይና ከዝናብ ለመከላከል በቆርቆሮ፣ በእንጨት ወይም በብረት ኣድርጎ መሰራት፤

5 ስራውን የእጅ ዋጋ /የጉልበት ዋጋ/ መሆኑን እየገለፅን ለስራውን የሚያስፈልግ ማተሪያል እናቀርባለን፤

6 ፅ/ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ በጨረታው ኣይገደድም፤

ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው፤

1 በኣካል ቦታው ድረስ በመገኘት ከላይ የተጠቀሱ ስራዎችን በማየት የጨረታው መሙላት የሚችል፤

2 ጨረታውን ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት መመዝገብ የሚችል መሆኑን

3 ለጨረታው ማስከበሪያ 1000.00/ኣንድ ሺ ብር/ ማስያዝ የሚችል፤

4 ጨረታው 10፡00 ሰዓት ተዘግቶ 10፡30 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ተከፍቶ ወዲያውኑ ኣሸናፊ ይገለፃል፡፡

5 ኣሸናፊ የሆነ ባለሙያ ስራውን በኣንድ ወር ውስጥ ሰርቶ ማስረከብ ኣለበት፡፡

ኣድራሻ ዓይደር ክ/ከተማ ሓሚዳይ ከጉና የብረታ ብረት እና ሲሚንቶ መከፋፈያ ንግድ ሓ/የተ/የግ/ማህበር በስተ ምስራቅ በኩል ብሔራዊ የኣደጋ ስጋት ስራ ኣመራር ኮሚሽን መቐለ ፅ/ቤት

6 ጨረታው ከ23 እስከ 02/08/2011ዓ/ም ይቆያል፡፡

ለበለጠ መረጃ 0344-410813/0344-410814 መደወል ይቻላል፡፡

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo