ማሕበር ቀይሕ መስቀል ኢትዮጵያ ጨንፈር ክልል ትግራይ ጨንፈር ዞባ ምብራቅ ኣብ ከተማ ዓዲግራት ዝርከብ ቀፅሪ ቤት ፅሕፈቱ ህንፃ ቤት ፅሕፈት በዓል 2ተ ደብሪ ህንፃ ሓደ ግዜ ዝተሃደመን ኣብ ኣገልግሎት ዝወዓለ 2ተ ወለል ምውዳእ ናይ ዋርድያን ሓፁርን ደረጃ 5ተን ልዕሊኡን ዝኮኑ ተጫረቲ ብግልፂ ጨረታ ኣወዳዲሩ ከስርሕ ይደሊ፡፡

በኢትዮዽያ ቀይ መስቀል ማሕበር የትግራይ ክልል ቅ/ፅ/ቤት ኣዲስ ጎማ ከነ ካላማደርያዉ በቀረበዉ ስፔስፊኬሽን መሰረት በስሩ ላሉት ዞን ወረዳዎች ኣጎልግሎተ የሚዉሉ በጨረታ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

The Ethiopian Red Cross Society Tigray Regional Branch Office invites Eligible and qualified contractors of category WWC-6/GC-6 and above with Trade license and registration certificate of eligibility for the work from the ministry/ Bureau of water , irrigation and Electricity , or urban development minister /Bureau valid for the current year for furnishing the necessary labour, materials and equipments for the pipe line extention water points construction latrine rehabilitation pump supply and health facilities rehabilitation in Tigray region southern Tigray Zone at Endamahoni woreda ( Tatya haya, Mesewaet and hizateklehamanot Kebeles) and Nequasege woredas ( Wodisamiro ,Nequa and Lemlem Serew kebeles)

በኢትዩጰያ ቀይ መስቀል ማሕበር የትግራይ ክልል ቅ/ጽ/ቤት ለWASH (ዉሃ ስራዎች እና ጥገና) የሚያገለግሉ የተለያዩ መለዋወጫ እቃዎች በቀረበዉ ስፔስፌክሽን መሰረት ERCS–NLRC Multi sector Tigray Crises Emergency Response Project አገልግሎት የሚዉሉ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

በኢትዩጰያ ቀይ መስቀል ማሕበር የትግራይ ክልል ቅ/ጽ/ቤት ለስነ ንጽህናና ምግብ ለማዘጋጀት የሚገለግሉ የተለያዩ ቁሳቁሰች በቀረበዉ ስፔስፌክሽን መሰረት ERCS –NLRC Multi sector Tigray Crises Emergency Response Project አገልግሎት የሚዉሉ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡