በኢትዮዽያ ቀይ መስቀል ማሕበር የትግራይ ክልል ቅ/ፅ/ቤት ኣዲስ ጎማ ከነ ካላማደርያዉ በቀረበዉ ስፔስፊኬሽን መሰረት በስሩ ላሉት ዞን ወረዳዎች ኣጎልግሎተ የሚዉሉ በጨረታ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

Ethiopia Red Cross Society (ERCS)

1 የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላችሁ

2 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ማረጋገጫ ማቅረብ የምትችሉ

3 የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገባቹ

4 በኣቅራቢነት የተመዘገባቹ

5 የማይመለስ ብር 50 በመክፈል የጨረታ ሰነድ ከቢሮ ቁጥር 10 በስራ ሰኣት ከ 23/07/2012ዓ/ም እስከ 05/08/2012ዓ/ም መዉሰድ ትችላላችሁ

6 ተጫራቾች የዋጋ ማቅረብያ ሰነድ በትክክል ሞልታቸሁ በማሸግ እስከ 05/08/2012ዓ/ም ሰዓት 9፡00 ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀ ሳጥን ማስገባት ይቻላል በተጨማሪ ለዉድድር ለጨረታ ያቀረባችሁት ዋጋ ለምን ጊዜ እንደሚቆይ መጠቀስ ኣለበት

7 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና በባንክ በተረጋገጠ ስፒኦ ብር 20000.00 /ሃያ ሺ/ ማስያዝ ይኖርባቸዋል  በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ኣይፈቀድም

8 የጨረታ ሰነድ የሚከፈትበት ቀን 05/08/2012ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ሲሆን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቸዉ ጨረታዉ በሚከፈትበት ቀንና ሰዓት ቢገኙ ይመረጣል ሆኖም ባለመገኘታቸዉ ጨረታዉ ኣይስተጋገልም

9 ኣሸናፊ ተጫራች ጨረታዉ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ በ3 ቀናት ዉስጥ ካሸነፊት ጠቅላላ ዋጋ 10% ስፒኦ በማስያዝ ቀርቦ ዉል ማሰር ይኖርበታል

10 ጽ/ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉ በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ   03 44 40 83 51

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo