በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የጤና ቢሮ የተለየዩ የህትመት ስራዎች ከህጋዊያን ነጋዴዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ መስፈርቱን የምታሟሉ ህጋዊያን ተወዳዳሪዎች እነድትሳተፉ ይጋብዛል፡፡

በመቀሌ ከተማ በጥቃቅንና ኣነስተኛ የሴቶች ኢንተርፕርነርሺፕ ልማት ፕሮጀክት ለኣንድ ማእከል ኣገልግሎቶች ግዥን ለመፈፀም የኤሌክትሮኒክስ በፕሮፎርማ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ለ3ኛ ግዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ በኢትዩጰያ ቀይ መስቀል ማሕበር የትግራይ ቅርንጫፍ ኣዲስ ጎማ ከነ ከለማደሪያዉ በቀረበዉ ስፔስፊኬሽን መሰረት በስሩ ላሉት የደቡባዊ ዞን ወረዳዎች አገልግሎት የሚዉሉ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

በኢትዮጵያ ኣካባቢና የደን ምርምር ኢንስቲትዩት የመቀለ የኣካባቢና የደን ምርምር ማዕከል ለሰራተኛ የሚያገለግሉ ጫማ ና ጃንጥላ፣ የተሰፉ ልብሶች፣ የፅሕፈት መሳሪያዎች ና የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች እንዲሁም ማስክና የእጅ ጓንት በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

መስሪያ ቤታችን መቐለ ሆስፒታል የተለያዩ የህክምና መገልገያ እቃዎች ከህጋውያን ነጋዴዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ስለዚህ መስፈርቱን የምታሟሉ ህጋውያን ተወዳዳሪዎች እንድትሳተፉ ይጋብዛል፡፡

ትራንስ ኢትዮጵያ ኃ/የተ/የግ ማህበር መቐለ ዋና መስርያ ቤት የሚገኘው የትሬንግ ሴንተር ህንፃ የተለያዩ የቢሮ ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::

ውቅሮ ግብርና ኮሌጅ ሳተላይት ከዚህ በታች ለተዘረዘሩት ንብረቶች በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ውቅሮ ግብርና ኮሌጅ ሳተላይት ፅሕፈት መሳሪያዎች በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ውቅሮ ግብርና ኮሌጅ ሳተላይት ካምፓስ ኤሌክትሮኒክስ በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

የኢትዮጵያ የግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን መቐለ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የተለያዩ ንብረቶች በጨረታ መሸጥ ይፈልጋል፤