በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የእንስሳት እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ በዚህ 2013 በጀት ዓመት የተለያዩ የሕንፃ መሣሪያ ዕቃዎች፣ ጋቢዮን ሽቦ ከነማሰሪያው፣ ሼድ ኔት፣ የተለያዩ የዛፍ ዘር፣ የደረቅ ጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት (የመኪና ኪራይ)፣ የመኪና ጥገና ጋራዥ አገልግሎት፣ የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች እና ዶክመንተሪ ፊልም በአገር ውስጥ ገበያ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የእንስሳት እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ በዚህ በ 2013 በጀት ዓመት የተለያዩ የችግኝ (ቡቃያ) ፣ የውሀ ቦቲ መኪና ኪራይ ፣ የሽንኩርት ዘር ፣ የቲማቲም ዘር ፣ የደረቅ ጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት (የመኪና ኪራይ) የተለያዩ የመኪና መለዋወጫ ዕቃ እና የመኪና ጎማና ከነከለማዳሪያው በአገር ውስጥ ገበያ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የእንስሳት ፣ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ የጊደር፣ የሕንፃ መሳሪያዎች እቃ የኤሌክትሮኒክስ እና የችግኝ ዘር /የቡቃያ/ ግዥ በአገር ውስጥ ገበያ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

የትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ የተለያዩ ዕቃዎችና አገልግሎቶች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ገዋኔ የግብር ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጅ ልዩ ልዩ ቋሚና አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች : የጽዳት እቃዎች ልዩ ልዩ የግብርና ልማት መገልገያ መሳሪያዎችን ብንግድ ዘርፉ ከተሰማሩ የሀገር ዉስጥ ኣቅራቢዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

በአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የእንስሳት እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ በ2012 ዓ.ም በጀት ዓመት ለማከናወን ካቀዳቸው ግዥዎች ውስጥ የማሽላ ዘር ግዢ በእግር ወስጥ ገበያ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡

በአገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ የ23ኛ ክ/ጦር ጠ/መምሪያ የአትክልት እና ፍራፍሬ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

ራያ ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ እቃዎችን በብሔራዊ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

በሞሓ ለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ የመቐለ ፔፕሲ ኮላ ፋብሪካ በኣረንጋዴ ልማት ዘርፍ ለተሰማሩ ባለሙያዎች በጨረታ ኣወዳድሮ ከኖቤል ሃዉስ ኣካባቢ ጀምሮ እስከ መቐለ ዩኒቨርሰቲ ካምፓስ በር ያለዉን ጀምሮ እስክ መቐለ ዪኒቨርሰቲ ኣሪድ ካምፓስ በር ያለዉን ጎዳና በኣረንጋዴ ልማት (በግሪነሪ) ለማልማት ይፈልጋል

የትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ የላቦራቶሪ ኬሚካልስ፤የላቦራቶሪ መገልገያ እቃዎች (Laboratore Equipment) የአቨካዶ ዘር፤ የቢሮ እቃዎች፤/ፈርኒቸር/ የፅዳት እቃዎች፤ የፅህፈት መሳሪያዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል