የኢ/ያ ጤና መድህን ኤጄንሲ መቐለ ቅርንጫፍ የኒሳን D22 መኪና ዘይት ኣወዳድሮ መግዛት ስለፈለገ ንግድ ፍቃድ ያሳዳሳቹሁ የዘመኑ ግብር የከፈላቹሁ በኣቅራቢነት የተመዘጋባቹ ካዚህ በታች ለተዘረዘረዉ ዝርዝር መሰረት እንድትወዳደሩ ይጋብዛል

ናይ ኢትዮጵያ ጥዕና መድሕን ኤጀንሲ

1 ዋናዉ ከነ ቫቱ መሙላት ያስፈልጋል

2 ተወዳዳሪዉ የዘመኑ ግብር የከፈለና ፍቃድ ያሳደሰ መሆን ኣለበት

3ፕሮፎርማዉ እንደ ዉል ይቆጠራል

4 ፕሮፎርማዉ የሚወጣበት ቀን 01/04/2012ሰኣት 8፡00

5 ፕሮፎርማዉ የሚከፈተዉ 03/04/2012 ሰኣት 8፡00

6 ኣድራሻ ስ.ቁ 03 42 40 95 47 /3048409815

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo