በአገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ ከ7ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎችን የቲቶሪያል ትምህርት ለማሰተማር ስለሚፈልግ ብቃት ያላቸዉን መምራን ኢንዲወዳደሩ ይጋብዛል

አብ ምክልካል ሀገር ሚኒስተር ናይ ሰሜን መኣዘዚ ማእከል

1 ከ7ኛ ደረጃ ካ7-10 የሚያስተሙሩ መማህራን የመጀመሪያ ድግሪ እና ከዚያ በላይ ያለቸዉ

2 የመምህሩ የሚወዳደርበት የትምህርት ዓይነት ህጋዊ የትምህርት ማስረጃ ኮፒ ማቅረብ የሚችል

3 ቅዳሜ እና እሁድ ከሳዓት በፊት እና በሃላ መስተማር የሚችል  

3 ከላይ የተገለፁ መመዘኛዎችን የምታማሉ መመህራን እና ለመወዳደር ፍቃደኛ ሆናችሁ ዋጋ ሞልታችሁ ከህጋዊ ዶክመንት ጋር በማያያዝ በፖስታ በማሸግ እስከ ህዳር 23/2012ዓ/ም ድረስ ስ/ዕዝ ጠ/መምርያ ግዝ ቢሮ እንድታቀርቡ እንገልፃለን

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo