በአገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ y 11ኛ ክ ጦ/ር ግዥ ዴስክ ለ 2012ዓ/ም በጀት ዓመት ኣጎልግሎት የሚዉል ከዚህ በታች የተገለፅቱን የቲቶሪያል ትምህርት ማሰተማር የሚፈልጉ ኣሰተማሪዎች በዉስን ጨረታ ኣወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል

ኣብ መምርሒ ዕዚ ሰሜን ክፍለ ጦር 11

1 ተጫራቾት ማማላት ያለባቸዉ ግዴታዎች የ1ኛ ደረጃ ካ7-10 የሚያስተሙሩ መማህራን የመጀመሪያ ድግሪ እና ከዚያ በላይ ያለቸዉ

2 የመሰናዶ ትምህርት ያሚያስተምሩ መምህራን 2ኛ ዲግሪ ከዚያ በላይ

3 ሁሉም ተወዳዳረዎች ከ 2 ዓመት በዓይ የስራ ልምድ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉና

4ትምህርት ቤቶቹ የሚገኽበት ቦታ ከ7 -10ኛ ዓዲግራት ፣ሶቢያ ፣ ኣጉላእ ፣በረሃሌ

5 ካ11-12 ት/ት ቤቶቹ የሚገኽበት ዓዲግራት ፣ ሶቢያ ፣ኣጉላእ ፣በረሃሌ

4 የሁሉንም የትምህርት ዓይነቶች የጨረታ ሰነድ በመግዛት ከ 22/02/2012 እስከ 05/03/2012 ሰነዱን 30 ብር በመግዛት መዉሰድ ይችላሉ

5 ጨረታዉ በ 05/03/2012ዓ/ም ከጥዋቱ 3፡00 ተዘግቶ በዕለቱ ከጥዋቱ 4፡00 ሰዓት ይከፈታል

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo