በመቐለ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት - መቐለ ለ 2012 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ እቃዎች ኤሌክትሪክ ሬንጅ ዕቃዎች ፣ በዉስን ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ኢንስቲትዩት ቴክኖሎጂ ኢትዩጵያ

1 በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል።

2 የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርቲፍኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዌብሳይት የተመዘገበ።

3 የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) የተመዘገበና የምዝገባ ሰርቲፍኬት ማቅረብ የሚችል፡፡

4 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ማቅረብ የሚችል። ለጨረታ ማስከበሪያ (ቢድ ቦንድ) ለፈርኒቸር ዕቃዎች ------ ብር 8,000.00 ሎት አንድ

6 በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን መሰረት ማቅረብ የሚችል።

7 ማንኛውም ተጫራቾች ለአንድ ሎት የማይመለስ ብር 100/አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ለዚሁ የተዘጋጀ የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላሉ።

8 ማንኛውም ተጫራቾች ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ በመቐለ ዩኒቨርሲቲ የኢተዮጵያ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት - መቐለ ዋና ግቢ ቢሮ ቁጥር 219 መውሰድ ይችላሉ።

9 ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን 3፡30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።

10 ጨረታው  ከወጣበት ቀንና ወር ጀምሮ በ15ኛው ቀን ጠዋት 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል። በ 22ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የስራ ቀን ተመሳሳይ ሰዓት ላይ ይከፈታል።

11 ኢንስቲትዩቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መብራሪያ በስልክ ቁጥር፡- 09 21 88 49 88 ደውሎ ማነጋገር የሚቻል መሆኑ በማሳሰብ ጭምር ነው።

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo