በኤጀንሲ ማእድንና ኢነርጂ ክልል ትግራይ ባዩ ጋዝ ፕሮግራም ማስተባበሪያ ዩኒት ከዚህ በታች የተገለፁትን በ workshop የሚሰሩ የባዮ ጋዝ እቃዎች በጨረታ ኣወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ሕጋዊ ነጋዴ የሆናችሁ እንትወዳደሩ ይጋብዛል

ኤጀንሲ ማዕድን ኤነርጂ ክልል ትግራይ

1 የ2011ዓ/ም ንግድ ፍቃድ የታደሰ : ቲን እና የታደሰ የኣቅራቢነት ፈቃድ የሚያቀርብ፤

2 ቫት ተመዝጋቢ ከሆኑ የአቅራቢነት የሓምሌ ወር ቫት ዲክላሬሽን ያደረጉበት ማቅረብ የሚችሉ፤

3 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ በስም በታሸገ ኢንቨሎፕ፤

4 ተጫራቾች የማይመለስ ብር 50.00 ብር ከፍለዉ የጨረታ ሰነድ ከቢሮ ቁጥር 215 መዉሰድ ይችላሉ::

5 የጨረታ ማስከበሪያ 5000.00 ስፒኦ ማስያዝ ይቻላል::

6 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ በሰም የታሸገ ኢንቨሎፕ በትግራይ ልማት ማህበር ህንፃ 215 ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀ ሳጥን ማስገባት ይችላሉ::

7 ተጫራቾች ያሸነፉትን ንብረት በስንት ቀን ዉስጥ ማስገባት እንደሚችሉ መግለፅ አለባቸዉ::

8 ጨረታዉ የሚወጣበት ቀን 20/01/2012 ዓ/ም

9 ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን 04/02/2012 ዓ/ም ሰዓት 8:30 ይሆናል::

10 ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን 04/02/2012 ዓ/ም ሰዓት 9:00 ይሆናል::

11 ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀንና ሰዓት ተጫራቾች ራሳችዉን ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ቢገኙ ይመረጣል ፤ባይገኙ ግን ጨረታዉ ከመከፈቱ ኣይተጓጎልም::

12 ጨረታ ያሸነፉ አቅራቢዎች ላሸነፉት ንብረት በራሳቸዉ ዉጭ ፅህፈት ቤቱ ያቀረባል::

12 ጨረታዉ ያሸነፉት ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 10% ፕሮፎርማንስ ቦንድ ያስይዛሉ::

13 በጨረታዉ የተሸነፉት ኣቅራቢዎች ወይም ግልጋሎት ሰጪ የጨረታዉ ኣናሊስስ ካለቀ በኃላ አሸንፈዉ ታዉቆ ካሰረ 10% ፕሮፎርማንስ ቦንድ ካቀረበ ያስያዘዉ የጨረታ ማስከበሪያ ይመለስለታል::

14 ከአቅራቢዎች የቫት ዊዝ ሆልዲንግ ገንዘብ ተቀናሽ እንደሚሆን ማወቅ አለበት::

15 ተጫራቾች ያቀረቡት ዋጋ በወጣዉ ስፐስፊኬሽን መሰረት ጥራቱ የተጠበቀና ኦርጅናል የሆኑ መሆኑን ኣረጋግጦ መሙላት አለበት::

16 ከተጠቀመበት ስፐስፊኬሽን ዉጭ ሌላ አማራጭ ተብሎ ዋጋ ማስቀመጥና በስፐስፊኬሽን ያልተገለፁ ንብረት ማስቀመጥ ኣይፈቀድም::

17 አቅራቢዎች የሚያቀርቡትን ዋጋ ካሸነፉበት ቀን ጀምሮ ቢያንስ ለ 45 ቀናት መቆየት አለበት::

18 ኣቅራቢዎች ባቀረቡት የጨረታ ሰነድ ስም : ማህተም: አድራሻና ፊርማ መኖር አለበት::

19 ኣቅራቢዎች የሚቀርቡት ዋጋ ከገዙት የቢሮ ሰነድ ዉጭ በሌላ ሞልቶ ማቅረብ ተቀባይነት የለዉም::

20 ድርጅታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉ ይሁን ብከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

21 ድርጅቱ በጨረታው ካስቀመጠው የእቃ ብዛት 20 መጨመር ወይም መቀነስ ይቻላል::

22 ጨረታዉ ያልተሟላ ከሆነ ዉድቅ ይሆናል::

ለተጨማሪ ማብራርያ የትግራይ ልማት ማህበር ህንፃ ዉስጥ ሆኖ ባዩጋዝ ፕሮግራም ማስተባበሪያ ዪኒት ቢሮ ቁጥር 215 በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 0344-402088 ወይም 0344-409201 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል::

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo