ወጋገን ባንከ ኣማ መቐለ ዲስትሪክት ስር ለሚገኙ ከዚህ በታች ለተዘረዘሩት ቅንጫፎች የሚያስፈልግ የጥበቃ ቤት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማስራት ይፈልጋል

Wegagen Bank S.C

ስለሆነም ከዚህ በታች ያለዉን መስፈርት የምታማሉ የተጠየቀዉ እቃ ዋጋ ሞልታችሁ በታሸገ ፖስታ እንድታቀርቡ እንጠይቃለን

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ /ላት

2 ቲን ቁጥር ( Tin No) ያለዉ /ላት

3 ቫት ወይንም ቲኦቲ ተመዝጋቢ የሆነ / ነች

ተቁ

የእቃዉ ዓይነት

የሚጓጓዝበት ቅርንጫፍ ስም

መለኪያ

ብዛት

የኣንድ ዋጋ

ተጨማሪ ማብራርያ

1

የጥበቃ ቤት ሰርቶ ቦታዉ ድረስ ማጓጓዝ

ዓዲሓ (መቐለ)

በቁጥር

01

የጥበቃ ቤቱ የሚስራዉ ከዚህ ሰነድ ጋር ተያያዞ በሚሰጠዉ ስፔስፊኬሽን መሰረተ ብቻ ነዉ

ግድምቲ (መቐለ)

01

ላጪ (መቐለ)

01

ዳዕሮ (ዳዕሮ)

01

ዓሽምንድሑን (መቐለ)

01

ሰቢያ ከተማ

01

ዘላምበሳ ከተማ

01

1 የተዘጋጀዉን የጨረታ ሰነድ ወጋገን ባንክ መቐለ ዲስትሪክት ጽ/ት ቤት ሞሞና ህንፃ ፊት ለፊት ዋናዉ ንግድ ባንክ በኣካል በመቅረብ መዉሰድ የምትችሉ መሆናችሁን እናሳዉቃለን

2 የጨረታ ሰነዱ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በኣምስት ቀናት መዉሰድ ይቻላል

ለበለጠ መረጃ በስቁ 0342418184 መደወል ይችላሉ

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo