የትግራይ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት በሑመራ ግብርና ምርምር ማዕከል በመቀለ ግብርና ምርምር ማዕከል የተሚገኝትን ግሪን ሃዉስ (green house shade)መጠለያ ወደ ስራ ለማስገባት ያለዐባቸዉን መሰረታዊ ችግሮች በኣማካሪዎች(consultancy) ባለመያዎቸሀ በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ መስጠት ይፈልጋል

ቢሮ ሕርሻን ገጠር ልምዓትን ክልል ትግራይ

1 ተጫራቾች የጨረታ መወዳደሪያዎችን ሲያቀርቡ በዘርፉ የተሰማሩበት የታደሰ የንግድ ፍቃድ የተጨማሪ አሴት ታክስ ተመዝጋቢነት የምስክር ወረቀት የኣቅራቢነት የመስክር ወረቀት እና የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር እንዲሁም ወቅታዊ ግብር የከፈሉበትን ማረጋገጫ ማቅረብ አለባቸዉ

2 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ሑመራ ማዕከል እና መቐለ ማዕከል የሚገኝትን ግሪን ሃዉስ በኣካል በመመልከት ያለባቸዉ መሰረታዊ ችግሮች በማጥናት የሚሰሩበትና የማማከር ስራ ዋጋ በመሙላት  ከ 07/01/2012ዓም እስክ ጥር 21/01/2012 ዓም መወዳደር ትችላላቹሁ

7 ጨረታዉ የሚከፈተዉ ጥር 21/2010 ዓም ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ተዘግቶ ወዲያዉኑ 4:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታ

8 መሥሪያ ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መበቱ የተጠበቀ ነዉ

10 የጨረታዉ ተሳታፊዎች ተጨማሪ መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0344 402801/0342407026 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል

ኣድራሻ : መቀሌ ዒላላ ችግኝ ጣብያ

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo