የኢትዮዽያ ገቢዎች ጉምሩክ ባለ ስልጣን መቐለ ቅ/ጽ/ቤት በመቐለ የሚገኙ የተለያዩ እቓዎች በግልፅ ጨረታ ባልበት ሁኔታ ኣወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል

በዓል መዚ ልማዓት እቶት ኢትዮጵያ

በዚህ መሰረት በጨረታዉ መሰተፍ የሚፈልግ የየኢትዮዽያ ዜግነት ያለዉ በሚሸጠዉ እቃ ጋር ተዛማች ያለዉ

1 የ ንግድ ፍቀድ ፡ ተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገበበት ሰርቲፊኬት፣

2 የዘመኑ ግብር የከፈለ መሆኑ የምስክር ወረቐት

3 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቀርብ ሁሉ መሳተፍ ይችላል

4 የጨረታ ዋስትና 50,000.00 በ ሲፒኦ ማቅረብ የሚችል

5 ጨረታዉ የወጣበት ቀን 29/11/2011 እስከ 07/12/2011

6 ጨረታዉ በ 07/12/2011 ከሰኣት 8፡00 ይከፈታል

7  ተጫራቾች ንብረት ካሸነፍበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ዉስጥ ማንኛዉም ክፍያ ኣጠናቅቆ ንብረት ማንሳት ይጠበቕባቻዋል በታባለ ጊዜ ካላነሱ የተያዘ ገንዘብ  ለመንግስት ገቢ ሆኖ በድጋሜ ለሽያጭ ይቀርባል

8 ከላይ በተጠቀሰዉ የጊዜ ገደብ እቃዎች በሚገኝበት ከመስፍን ኢንድስትሪያል ኢንጅነሪንግ ኣጠገብ በሚገኘዉ በጉምሩክ ቅጥር ግቢ እና በኣዲሱ ቢሮ በኣካል በመገኘት ከ 01-04/12/11 ዓ/ም ዕቓዎች ማየት የምትችሉ ሲሆን ኢንዲሁም ጨረታዉ የሚከፈተዉ እቃዉ በሚገኝበት ኣዳራሽ መሆኑን እየገለፅን የምግዘባ ቦታ ይህ ማስተወቅያ ከወጣበት እለት ጀምሮ ለተከታታይ 7 የስራ ቀናት ተጫራቾች ንብረቱን ባሸነፍበት ዋጋ ላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ ጨምሮ መክፈል ያለባቸዉ መሆኑን እዉቀዉ እቃዎች በሚገኝበት ኣዲሱ ጉምሩክ ቢሮ ማስከበርያ ከላይ በተገለፀዉ ዋስትና ሲፒኦ በመያዝ በኣካል በመገኘት መመዝገብ ትችላላቸሁ

መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኝ ጨረታዉ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነዉ

ስልክ  ቁጥር - +25134240330

  

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo