መቐለ ዩኒቨርሲቲ ኢንስቲትዩት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ኢንስቲዩት ቴክኖሎጂ መቐለ
  1. በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ፣ የቫት ምዝገባ ሰርተፍኬት፣ የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፍኬት እና የአቅራቢ ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል
  2. የቀረበው ዝርዝር የቴክኒክ መስፈርት ማሟላት የሚችል
  3. ለጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በባንክ የተመሰከረለት CPO /ሲፒኦ/ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ስም ማስያዝ የሚችል

ተ.ቁ 

ሎት 

የጨረታው ዓይነት 

የጨረታ ማስከበሪያ ባንክ ጋራንት 

ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ 

1

ሎት -1

ኤሌክትሪክ 

ብር 50,000.00

2

ሎት -1.1

ኤሌክትሪክ

ብር 10,000.00

3

ሎት -2

የቢሮ እቃዎች /ፈርኒቸር/

ብር 20,000.00

4

ሎት -3

Material since laboratory equipment

ብር 50,000.00

5

ሎት -4

Power system laboratory

ብር 50,000.00

6

ሎት -5

Control engineering measurement and instrumentation

ብር 20,000.00

7

ሎት -6

Electrical machines power electronics and drives laboratory

ብር 50,000.00

8

ሎት -7

Electronics engineering laboratory

ብር 20,000.00

9

ሎት -8

Electrical installation and basic electrical engineering

ብር 20,000.00

10

ሎት-9

Chemical engineering laboratory equipment

ብር 50,000.00

11

ሎት-10

Biotechnology laboratory equipment

ብር 50,000.00

4. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100.00/አንድ መቶ ብር/ በመክፈል የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት፣ የግዥና ንብረት አስተዳደር ቢሮ መውሰድ ይችላሉ

5.ተጫራቾ ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21ኛው ቀን 3፡30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘገጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ የሚወዳደሪያ ሰነዳቸው ማስገባት ይችላሉ፡፡

6.ጨረታው ከወጣበት በ21ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ በ4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል፡፡ 21ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ላይ ይከፈታል

7.በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ (CPO) አይመለስለትም፡፡

8. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለበለጠ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር - 03484099 52 ደውሎ ማነጋገር ይቻላል፡፡

መቐለ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (አይናለም ግቢ)

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo