በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ ጠ/መምሪያ ለ2012 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ አላቂ የፅህፈት መሳሪያ፣አላቂ የፅዳት ዕቃዎች፣ የተለያዩ የሲቪል አልባሳት እና የቆዳ ጫማዎች፣የጥሬ ስንዴ ማስፈጨት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት እና ማስፈጨትይፈልጋል

አብ ምክልካል ሀገር ሚኒስተር ናይ ሰሜን መኣዘዚ ማእከል

ሎት 1. አላቂ የፅህፈት መሳሪያ

ሎት 2. አላቂ የፅዳት ዕቃዎች

ሎት 3. የተለያዩ የሲቪል አልባሳት እና የቆዳ ጫማዎች

ሎት 4. የጥሬ ስንዴ ማስፈጨት

1 በዚህም መሠረት ከሎት 1 እስከ ሎት 4 ለተጠቀሱት በዘርፉ የተሰማሩ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ ሰርተፊኬት፣ የቫት ሰርተፊኬት እና የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፊኬት ያላቸውን ይጋብዛል፡፡

2 ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መመሪያ እና ዝርዝርሰነድ የያዘ ሎት1፣ ሎት2፣ ሎት3 እና ሎት4

ለእያ ንዳ ንዳቸው ብር 100.00 (አንድ መቶ ) በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት መቐለ ኩሓ መንገድ እግረ ወንበር አካባቢ ከሚገኘው የሰ/ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ ግዥ ቡድን ቢሮ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ

ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ ሰነድ በመግዛት በቢሮው ወደ ተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን

3 ጨረታው ነሐሴ 3 ቀን 2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል ።

4  መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር፡- 0344 41 07 50

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo