የመቐለ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት ለ2011 ዓ.ም በጀት አመት የሚያገለግልባት ወልዲንግ ማሽን ዲዋተሪን፣ድሪል ማሽን እና ጀነሬተር ሴትስ ግዢ እወዳድር በግልጽ ጨረታ ለመግዛት ይፈልጋል

ቤት ፅሕፈትና ግልጋሎት ቀረብ ማይ ከተማ መቐለ
  • ወልዲንግ ማሽን ዲዋተሪን፣
  • ድሪል ማሽን እና
  • ጀነሬተር ሴትስ

ግዢ እወዳድር በግልጽ ጨረታ ለመግዛት ስለፈለገ በጨረታው መሳተፍ ለምትፈልጉ ተጫራቶች ጥሪውን ያቀርባል።

1. የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድና የአቅራቢዎች መታወቂያ ፍቃድ ያላቸው

2. ቫት የተመዘገበና የመጨረሻ ወር ቫት ዲክለር ያደረገ ቲን ቁጥር ማቅረብ የሚችል

3. የጨረታውን ዶክመንት የማይመለስ 200 ሁለት መቶ በመክፈል መቐለ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት በመምጣት የጨረታው ዶክመንት ከደጋፊ ስራ ሂደት ግዢ ፤ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 13 መግዛት ይችላሉ።

4 ጨረታ ዶክመንቱ ማስገባት የሚቻለው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን 2011 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት ወደ ጨረታ ሳጥኑ ማስገባት ይችላሉ።

6. ጨረታው የሚዘጋው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15ኛው ቀን 2011 . 400 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ 430 ተጫራች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

6. ሁሉም ተጫራቾች 30,000 የጨረታ ማስከበሪያ በCPO በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ፣ በማይሻር ሌተር ኦፍ ክሬዲት የቀረበ ዋስትና ፣ጥሬ ገንዘብ ፣ የተረጋገጠ ቼክ ወይም የክፍያ ትእዛዝ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡

7. ተጫራቹ ነጠላ ዋጋና የጠቅላላ ዋጋ በግልጽ ማስቀመጥ አለበት፡፡ በተጨማሪም በጨረታ ዶከመንቱ ውስጥ የተዘጋጁት ፎርማት ተሞልተውና ተፈርመው መቅረብ አለባቸው፡፡

8. በዶከመንቱ ከተሰጠው ስፔስፍኬሽን ውጪ የሚቀርብ ተቀባይነት የለውም።

9. የጨረታው አሸናፊ ውል ማስከበሪያ ካሸነፈው ዋጋ በ CPO በተረጋገጠ የባንክ ጋራንቲ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና የውል ማስከበሪያ (Performance bond guarantee 10% ማስያዝ የሚችልና በ3 ቀን ውስጥ ውል አስሮ በዶክመንቱ በተጠቀሰው ቀን ንብረቱን ማስገባት የሚችል።

10. በጨረታው ሂደት ጨረታውን ለማዛባት ለማጭበርበር የሚሞክር ተጫራች ከጨረታው ውጪ እንደሚሆንና በመንግሥት ግዢ እንዳይሳተፍ ለማድረግ ወደ ክልሉ ፋይናንስና ፕላን ቢሮ ደብዳቤ እንደምንጽፍ

11. ጨረታ ሳጥኑ ከተዘጋ በኋላ የሚመጣ የጨረታ ዶክመንት ተቀባይነት የለውም::

12. ጨረታ ፀንቶ የሚቆየው ጨረታው ከተከፈተ ለ60 ተከታታይ ቀናት ብቻ ነው::

13. ጽ/ቤቱ ጨረታውን እንደ አስፈላጊነቱ ከእያንዳንዱ ነጠላ ዋጋ 20% የመጨመር ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

14. የሚቀርበው ጨረታ ዶክመንት ቴክኒካል አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ ሰነድ ለየብቻው አሽጎ ማቅረብ የሚችል እንዲሁም ፋይናንሻል አንድርጅናል ሁለት ኮፒ ሰነድ ለየብቻው እሽጎ ማቅረብ የሚችል መወዳደር ይችላል፡፡

15. ጽ/ቤቱ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

አድራሻ፡- ትግራይ መቐለ ስልክ ቁጥር 0344407335/0914755845

የመቐለ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo