አክሱም ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ የጽህፈት መሳሪያ እቃዎች፣ የጫጩት መፈልፈያ ማሽን፣ ኔትዎርክ ኢንስታሌሽን እቃዎች፣ ደንብ ልብስ፣ የመኪና መለዋወጫ እቃዎች፣ የድንች መላጫ ማሽን፣ የወንበር እና የበር ጥገና፣ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ የመኖ ማቀነባበሪያ ማሽን፣ የ milk processing equipments (Pasteurized milk production line), Main & sub distribution board ከህጋዊ ነጋዴዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ኣክሱም ዩኒቨርሲቲ

ተ.ቁ

የጨረታሰነድ
ቁጥር /ሎት/

የጨረታ ዓይነት

የጨረታ ሰነድ
መሸጫ ዋጋ

የጨረታ ማስከበሪያ


1

ሎት 13

የተለያዩ የጽህፈት መሳሪያ እቃዎች

100.00


30,000.00

2

ሎት 14

የጫጩት መፈልፈያ ማሽን

100.00


70,000.00

3

ሎት 15

ኔትዎርክ ኢንስታሌሽን እቃዎች

100.00


80,000.00

4

ሎት 16

ደንብ ልብስ

100.00


10,000.00

5

ሎት 19

የመኪና መለዋወጫ እቃዎች

100.00


15,000.00

6

ሎት 20

የድንች መላጫ ማሽን

100.00


6,000.00

7

ሎት 21

የወንበር እና የበር ጥገና

100.00


10,000.00

8

ሎት 22

የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች

100.00


200,000.00

9

ሎት 23

የመኖ ማቀነባበሪያ ማሽን

100.00


80,000.00

10

ሎት 24

የ milk processing equipment
(Pasteurized milk production
line)

100.00


100,000.00

11

ሎት 25

Main & sub distribution board

100.00


80,000.00

ከህጋዊ ነጋዴዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ፡-
1. በጨረታ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞከወጣበት ቀንና ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት በዩኒቨርሲቲው የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድከግዥ ክፍል፣ ህንፃ ቁጥር 53፣ ቢሮ ቁጥር 002፤ ዘወትር በሥራ ሰዓት ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ።
2. ተጫራቾች በሥራው መስክ የተሰማሩና ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው መሆኑን የሚያስረዳና በጨረታለመሳተፍ የሚያስፈልግ ማስረጃዎች ማያያዝ አለባቸው፡፡
3 . የዘመኑ ግብር የከፈሉ፣ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣ የግብር ከፋይ መለያቁጥር ያላቸው ፤ የክልል/ የፌዴራል በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆን አለባቸው፡፡
4.  ተጫራቾች በአቅራቢዎች   ዝርዝር የተመዘገቡ መሆኑን ማስረጃ ማያያዝ አለባቸው፡፡
5. ለጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት 3% ልዩ አስተያየት ይደረጋል፡፡
6.ጨረታው የሚከፈተው   የጨረታ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ከ15 ቀን በኋላ ባለው ቀጣይ የሥራ ቀን ሆኖ በጨረታ ሰነዱ በተገለጸው ቀንና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በግልጽ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ይከፈታል፡፡
7. ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ሳይገኙ በመቅረታቸው የጨረታውን መክፈት አይስተጓጎልም።
8. የጨረታው አሸናፊ በጊዜው ቀርቦ ውል የማያስር ከሆነ በጨረታ ሰነዱ የተገለጸው ለጨረታ ማስከበሪያነት ያስያዘውን ገንዘብ አይመለስለትም።
9. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀነው።
በስልክ ቁጥር +251 09 14 18 91 15/ 09 14 19 18 46 ደውለው ይጠይቁ፡፡
የአክሱም ዩኒቨርሲቲ

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo