ፈ/ተከሳሽ :-አለቃ ሃይሉ በሪሁ መካከል ያለው የአፈፃፀም ክርክር በተከሳሽ ስም በመቀሌ ከተማ ክፍለ ከተማ ሃወልቲ ቀበሌ ሐየሎም የሚገኝ አዋሳኙ በሰሜን-ክፍሎም ሃ/ስላሴ፣ በደቡብ አባ ሓለፎም ገ/ስላሴ፣ በምዕራብ - መንገድ፣ በምስራቅ -ክፍት ቦታ የሚያዋስነው ስፋቱ 400 ሜ/ካሬ የሆነው በሊዝ ለኢንቨስትመንት የተሰጠ ቤትና ቦታ፡- በጨረታ የሚሸጥ ስለሆነ መነሻ ዋጋ በብር 964,220.71 (ዘጠኝ መቶ ስልሳ አራት ሺህ ሁለት መቶ ሃያ ብር ከሰባ አንድ ሳንቲም) ስለሆነ በጨረታው መካፈል የምትፈልጉ ተጫራቾች ለ27/06/2011 ዓ.ም ከ3:00 ሰዓት 6:00 ሰዓት በግልፅ ጨረታ ስለሚሸጥ በቦታው ተገኝታችሁ በጨረታው እንድትካፈሉ የጨረታው አሸናፊ የሆነ 25% ወዲያዉኑ ማስያዝ የሚኖርባቸው መሆኑን የጨረታው ውጤት 8:00 ሰዓት እንዲቀርብ የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቀሌ የተሰየመዉ የፍትሐ ብሄር ችሎት አዟል፡፡
- ሶፍትዌርን ኔትዎርክ (49)
- ኮንስትራክሽን (682)
- ኤሌትክትሮኒክስን ኣይሲቲ ኣቕሑት (3426)
- ሒሳብ ኣደሓሕዛን ኦዲት ምግባርን (147)
- ሕርሻ (333)
- ህንፃ መሳርሒ (1590)
- ፅሬትን ንፅህና ኣቁሑት (1304)
- ምምካር (122)
- ትምህርቲን ስልጠና (154)
- ኤሌክትሪካልን ኤሌክትሮ መካኒካል (1447)
- ምግብን መስተን (311)
- እግድ (20)
- ፈርኒሽንግን ፊክስቸር (47)
- ፈርኒቸር (1054)
- ጥዕና (223)
- ናይ ቤተ ፈተነ ኣቁሑትን ኬሚካልን (256)
- ፅገና (585)
- ናይ ሕክምና ኣቁሑት (273)
- ምስሊን ቀረፃን (15)
- ስራሕቲ ሕትመት (1375)
- ስራሕቲ ምልላይ (60)
- ክራይ (569)
- መሸጣ (830)
- ስራሕቲ ሓለዋን ሰኪዩሪቲ (63)
- መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ (794)
- ጨርቃ መርቂን ውፅኢት ቆርበትን (397)
- ናይ ትራንዚትን መጋዓዝያን ግልጋሎት (315)
- ተሽከርከርትን ከበድትን ማሺነሪ (499)
- ኣልሙኒየም፡ መስትዋትን ስራሕቲ ሓፂነ መፂን (206)