ፈ/ተከሳሽ :-አለቃ ሃይሉ በሪሁ መካከል ያለው የአፈፃፀም ክርክር በተከሳሽ ስም በመቀሌ ከተማ ክፍለ ከተማ ሃወልቲ ቀበሌ ሐየሎም የሚገኝ አዋሳኙ በሰሜን-ክፍሎም ሃ/ስላሴ፣ በደቡብ አባ ሓለፎም ገ/ስላሴ፣ በምዕራብ - መንገድ፣ በምስራቅ -ክፍት ቦታ የሚያዋስነው ስፋቱ 400 ሜ/ካሬ የሆነው በሊዝ ለኢንቨስትመንት የተሰጠ ቤትና ቦታ፡- በጨረታ የሚሸጥ ስለሆነ መነሻ ዋጋ በብር 964,220.71 (ዘጠኝ መቶ ስልሳ አራት ሺህ ሁለት መቶ ሃያ ብር ከሰባ አንድ ሳንቲም) ስለሆነ በጨረታው መካፈል የምትፈልጉ ተጫራቾች ለ27/06/2011 ዓ.ም ከ3:00 ሰዓት 6:00 ሰዓት በግልፅ ጨረታ ስለሚሸጥ በቦታው ተገኝታችሁ በጨረታው እንድትካፈሉ የጨረታው አሸናፊ የሆነ 25% ወዲያዉኑ ማስያዝ የሚኖርባቸው መሆኑን የጨረታው ውጤት 8:00 ሰዓት እንዲቀርብ የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቀሌ የተሰየመዉ የፍትሐ ብሄር ችሎት አዟል፡፡
- ሶፍትዌርን ኔትዎርክ (47)
- ኮንስትራክሽን (672)
- ኤሌትክትሮኒክስን ኣይሲቲ ኣቕሑት (3281)
- ሒሳብ ኣደሓሕዛን ኦዲት ምግባርን (141)
- ሕርሻ (320)
- ህንፃ መሳርሒ (1509)
- ፅሬትን ንፅህና ኣቁሑት (1279)
- ምምካር (118)
- ትምህርቲን ስልጠና (148)
- ኤሌክትሪካልን ኤሌክትሮ መካኒካል (1427)
- ምግብን መስተን (291)
- እግድ (18)
- ፈርኒሽንግን ፊክስቸር (46)
- ፈርኒቸር (1017)
- ጥዕና (219)
- ናይ ቤተ ፈተነ ኣቁሑትን ኬሚካልን (251)
- ፅገና (576)
- ናይ ሕክምና ኣቁሑት (268)
- ምስሊን ቀረፃን (15)
- ስራሕቲ ሕትመት (1345)
- ስራሕቲ ምልላይ (56)
- ክራይ (555)
- መሸጣ (779)
- ስራሕቲ ሓለዋን ሰኪዩሪቲ (60)
- መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ (735)
- ጨርቃ መርቂን ውፅኢት ቆርበትን (382)
- ናይ ትራንዚትን መጋዓዝያን ግልጋሎት (313)
- ተሽከርከርትን ከበድትን ማሺነሪ (494)
- ኣልሙኒየም፡ መስትዋትን ስራሕቲ ሓፂነ መፂን (205)