1ከሳሽ አቶ ሀጎስ በሪሁ ተከሳሽ አቶ ሙሉ ሐጎስ በመካከላቸው ባለው የአፈፃፀም ክርክር በተከሳሽ ስም የሚታወቅ በመቀሌ ከተማበሰሜን ክፍለ ከተማ ቀበሌ ላጪ ብሎከ 003 የሚገኝ የድርጅት ቤት እና አዋሳኙ በስሜን ጳውሎስ ገ/ሄር በደቡብ ክፍት ቦታበምስራቅ ክፍት ቦታ በምዕራብ መንገድ የሚያዋስነው 3000 ካ.ሜ ስፋት ያለው ቤት እና ቦታ በመነሻ ዋጋ ብር 960,947.07/ዘጠኝ መቶ ስልሳ ሺ ዘጠኝ መቶ አርባ ሰባት ብር ከሰባት ሳንቲም/ በጨረታ እንዲሸጥ ስለታዘዘ መጫረት የምትፈልጉተጫራቾች ከ30/05/2011 ዓ.ም ከ3:00 ሰዓት እስከ 5:00 ሰዓት ድረስ ጨረታው ስለሚካሄድ በቦታው ተገኝታችሁእንድትጫረቱ የጨረታ አሸናፊ የሆነ 25% ወዲያውኑ ማስያዝ የሚችል መሆኑን አውቆ የጨረታው ውጤት ከቀኑ 8:00ሰዓት ላይ እንዲያቀርብ የትግራይ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቀሌ የተሰየመው የፍትሐብሔር ችሎት አዟል፡፡
- ሶፍትዌርን ኔትዎርክ (56)
- ኮንስትራክሽን (798)
- ኤሌትክትሮኒክስን ኣይሲቲ ኣቕሑት (3928)
- ሒሳብ ኣደሓሕዛን ኦዲት ምግባርን (203)
- ሕርሻ (380)
- ህንፃ መሳርሒ (2040)
- ፅሬትን ንፅህና ኣቁሑት (1499)
- ምምካር (153)
- ትምህርቲን ስልጠና (169)
- ኤሌክትሪካልን ኤሌክትሮ መካኒካል (1610)
- ምግብን መስተን (410)
- እግድ (36)
- ፈርኒሽንግን ፊክስቸር (51)
- ፈርኒቸር (1152)
- ጥዕና (247)
- ናይ ቤተ ፈተነ ኣቁሑትን ኬሚካልን (273)
- ፅገና (703)
- ናይ ሕክምና ኣቁሑት (336)
- ናይ ቢሮ አቁሑትን ፅሕፈት መሳሪሕን (2690)
- ምስሊን ቀረፃን (18)
- ስራሕቲ ሕትመት (1502)
- ስራሕቲ ምልላይ (67)
- ክራይ (633)
- መሸጣ (968)
- ስራሕቲ ሓለዋን ሰኪዩሪቲ (77)
- መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ (1247)
- ጨርቃ መርቂን ውፅኢት ቆርበትን (455)
- ናይ ትራንዚትን መጋዓዝያን ግልጋሎት (334)
- ተሽከርከርትን ከበድትን ማሺነሪ (540)
- ኣልሙኒየም፡ መስትዋትን ስራሕቲ ሓፂነ መፂን (231)