1ከሳሽ አቶ ሀጎስ በሪሁ ተከሳሽ አቶ ሙሉ ሐጎስ በመካከላቸው ባለው የአፈፃፀም ክርክር በተከሳሽ ስም የሚታወቅ በመቀሌ ከተማበሰሜን ክፍለ ከተማ ቀበሌ ላጪ ብሎከ 003 የሚገኝ የድርጅት ቤት እና አዋሳኙ በስሜን ጳውሎስ ገ/ሄር በደቡብ ክፍት ቦታበምስራቅ ክፍት ቦታ በምዕራብ መንገድ የሚያዋስነው 3000 ካ.ሜ ስፋት ያለው ቤት እና ቦታ በመነሻ ዋጋ ብር 960,947.07/ዘጠኝ መቶ ስልሳ ሺ ዘጠኝ መቶ አርባ ሰባት ብር ከሰባት ሳንቲም/ በጨረታ እንዲሸጥ ስለታዘዘ መጫረት የምትፈልጉተጫራቾች ከ30/05/2011 ዓ.ም ከ3:00 ሰዓት እስከ 5:00 ሰዓት ድረስ ጨረታው ስለሚካሄድ በቦታው ተገኝታችሁእንድትጫረቱ የጨረታ አሸናፊ የሆነ 25% ወዲያውኑ ማስያዝ የሚችል መሆኑን አውቆ የጨረታው ውጤት ከቀኑ 8:00ሰዓት ላይ እንዲያቀርብ የትግራይ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቀሌ የተሰየመው የፍትሐብሔር ችሎት አዟል፡፡
- ሶፍትዌርን ኔትዎርክ (55)
- ኮንስትራክሽን (791)
- ኤሌትክትሮኒክስን ኣይሲቲ ኣቕሑት (3858)
- ሒሳብ ኣደሓሕዛን ኦዲት ምግባርን (195)
- ሕርሻ (375)
- ህንፃ መሳርሒ (1977)
- ፅሬትን ንፅህና ኣቁሑት (1480)
- ምምካር (149)
- ትምህርቲን ስልጠና (168)
- ኤሌክትሪካልን ኤሌክትሮ መካኒካል (1591)
- ምግብን መስተን (407)
- እግድ (27)
- ፈርኒሽንግን ፊክስቸር (51)
- ፈርኒቸር (1143)
- ጥዕና (244)
- ናይ ቤተ ፈተነ ኣቁሑትን ኬሚካልን (271)
- ፅገና (702)
- ናይ ሕክምና ኣቁሑት (330)
- ምስሊን ቀረፃን (18)
- ስራሕቲ ሕትመት (1498)
- ስራሕቲ ምልላይ (67)
- ክራይ (626)
- መሸጣ (951)
- ስራሕቲ ሓለዋን ሰኪዩሪቲ (75)
- መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ (1197)
- ጨርቃ መርቂን ውፅኢት ቆርበትን (444)
- ናይ ትራንዚትን መጋዓዝያን ግልጋሎት (332)
- ተሽከርከርትን ከበድትን ማሺነሪ (533)
- ኣልሙኒየም፡ መስትዋትን ስራሕቲ ሓፂነ መፂን (228)