መስፍንኢንዳስትሪያልኢንጂነሪንግ ኃ. የተ.የግል ኩባንያ በኣዲስ አበባ አቃቂ ክፍለ ከተማ ለድህረ ሽያጭ አገልግሎት መሸጫ የሚዉል የህንፃ ግንባታ ዲዛይን የማማከር አገልግሎት በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ስለሚፈልጉ በዲዛይን የማማከር አገልግሎት ብቃት ያላችሁ ደረጃ 3 እና ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርትየምታሞሉ ተወዳዳሪዎችእንድትሳተፉኩባንያችንይጋብዛል::

መስፍን ኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪንግ

መስፍንኢንዳስትሪያልኢንጂነሪንግ ኃ. የተ.የግል ኩባንያ በኣዲስ አበባ አቃቂ ክፍለ ከተማ ለድህረ ሽያጭ አገልግሎት መሸጫ የሚዉል የህንፃ ግንባታ ዲዛይን የማማከር አገልግሎት በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ስለሚፈልጉ በዲዛይን የማማከር አገልግሎት ብቃት ያላችሁ ደረጃ 3 እና ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርትየምታሞሉ ተወዳዳሪዎችእንድትሳተፉኩባንያችንይጋብዛል::

የጨረታመስፈርት

1   ተጫራቾች በዘረፉ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያላቸዉ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑት :ይግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የወሩ  ቫት ማሳወቅያ  ኦርጅናል እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በማማያዝ የጨረታዉ ዝርዝር (ሰነድ) ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል በስራ ሰኣት ከመቐለ ዋና ቢሮ አቅርቦት መምርያ ወይም ገርጂ ከሚገኘዉ አ/አበባ  ቅርንጫፍ መስርያ ቤት መዉስድ ይችላሉ::

2 ተጫራቾች የጨረታ ዋጋ በሰምበታሸገ ፖስታይህ ማስታውቅያ ከወጣበት  ከ18/08/2015 እ.ኤ.አጀምሮ እስከ31/08/2015 እ.ኤ.አ  ከሰአት በሆላ ከቀኑ 8:00 ሰአት መቐለ ዋና መስርያ ወይም አዲስ አበባ ቅርንጫፍ መስሪያ ቤት ለዚሁ ተብሎበተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባችዋል::

3  ተጫራቾች የጨረታማስከበርያ በባንክ ክፍያ ማዘዣ ( CPO) ብር 30,000.00  (ሳላሳሺ ብር)   በስምበታሸገፖስታከጨረታጋርማስገባትአለባቸው::በፖስታያልታሸገሲፒኦ  ተቀባይነትየለዉም::

4 ጨረታዉ31/08/2015 እ.ኤ.አከሳት በሆላከቀኑ 8:00ሰዓትተዘግቶበ 01/09/2014 እ.ኤ.አከሳት በሆላከቀኑ  9:30  ተጫራቶችወይምወኪሎቻቸዉበተገኙበት በ መቐለመስፍንዋና  መ/ቤት በሚገኝየስብስባአዳራሽየሚከፈትሲሆንሰነዳቸዉየተሞላባይገኙምጨረታሰነዱይከፈታል::

5 ተጫራቾቸየሚያስገቡትዋጋቫት (VAT)ጨምሮመሆኑናመጠቀስአለበት ::ይህካልሆነ ያስገቡትዋጋ ቫት (VAT) እንደሚያካትትተቆጥሮይወሰዳል::

6   ተጫራቶችበሌላተጫራቶችዋጋተመስርተዉዋጋማስገባትአይፈቀድም::

7  በጨረታዉ ተወዳድሮ ያሸነፈዉ ድርጅት የጠቅላላ ዋጋዉን 10% የዉል ማስከበሪያ ወይም ፔርፎርማንስ ጋራንቲ በማስያዝ ከመስርያ ቤቱ ጋር ዉል ይፈራረማል::

8 ተጫራቾች  ይህን ጨረታ  ካሸነፉ ለሌላ ሶስተኛ ወገን አሳልፎ መስጠት አይችሉም::

9   ኩባንያዉየተሻለአማራጭካገኘጨረታዉንበሙሉምሆነበክፊልየመሰረዝመብቱበህግየተጠበቀነዉ::

 

                            አድራሻ

         መቐለ                                     አዲስአበባ

ስልክ    + 251- 344402017                      ስልክ    +251- 116298563 /59                 

 ፋክስ+ 251-344406225                         ፋክስ        +251- 116298560                                                            

 

                                       

 

 

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo