ጉዳዩ: ለህግና ስነመንግስት ኮሌጅ የሚዉሉ የኢንተርኔት እቃዎች ዉስን ጨረታ ይመለከታል በመቐለ ዩኒቨርስቲ የህግና ስነመንግስት ኮሌጅ ለኮምፒተር ማእከል አገልግሎት የሚዉሉ 6e cable እና Register Jack connector እና ሌሎች ተጨማሪ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርት በሟሟላት ኮሌጉ በሚቀርበዉ ስፐስፊኬሽን መሰረት የጨረታ

ዩንቨርስቲ መቐለ

የኢትዩጰያ ፌረራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪብፒለክ መንግስት

መቐለ ዩኒቨርስቲ

ህግና ስነ መንግስት ኮሌጅ

የግዥዉ ዓይነት                    የኢንተሪኔት እቃዎች

የግዥ መለያ ቁጥር                   01/2007 ዓ/ም

ጨረታዉ የወጣበት የግዥ ዘዴ            ዉስን ጨረታ

ጨረታዉ የወጣበት ቀን                  ነሓሴ 07/ 2007 ዓ/ም

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን               ነሓሴ /22/ 2007 ዓ/ም

ከጥቃቱ  3:30 የጨረታ ሳጥኑ  ታሽጎ  በ 4:00 ሰዓት ይከፈታል ነሓሴ  22/2007 ዓ/ም

ለ _____________

ጉዳዩ: ለህግና ስነመንግስት ኮሌጅ የሚዉሉ የኢንተርኔት እቃዎች ዉስን ጨረታ ይመለከታል

በመቐለ ዩኒቨርስቲ የህግና ስነመንግስት ኮሌጅ ለኮምፒተር ማእከል አገልግሎት የሚዉሉ       6e cable  እና Register Jack connector  እና ሌሎች ተጨማሪ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርት በሟሟላት ኮሌጉ በሚቀርበዉ ስፐስፊኬሽን መሰረት የጨረታ ሰነዱ ከመቀሌ ንግድ ምክር ቤት ወይም ከኮሌጁ በመዉሰድ መጫረት ይምትችሉ መሆናቹሁ እያሳሰብን ከዚህ በታች የተጠቀሱት ዝርዝር የመወዳደሪያ መመሪያ መሰረት እንድትወዳደሩ እናስታዉቃልነዉ

1 ተወዳዳሪዎች በዘረፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድና የግብር ከፋይ ምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸዉ

2 ተወዳዳሪዎች የ VATየምስክር ማቅረብና የመወዳደሪያ ዋጋቸዉ ማቅረብ አለባቸዉ

3 ተወዳዳሪዎች የአቅራቢ ምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸዉ

4 ተወዳዳሪዎች በሚቀርቡት የመወዳደሪያ ሃሳብማቸዉን : ፈርማዉና አድራሻቸዉ መግለፅ አለባቸዉ ::በተጨማሪም በፖስታዉ ላይ ሙሉ አድራሻ የጨረታ መለያ ቁጥር በመፃፍ ወደ ኮለጁ ገቢ ማድረግ አለባቸዉ

5 ተወዳዳሪዎች የንግድ ፍቃድ ኮፒ: የግብር ከፋይ ምስክር ወረቀት: የምዝገባ ምስክር ወረቀት የ  VAT ምስክር ወረቀት ኮፒ ከመወዳደሪያ ዋጋቸዉ ጋር በፖስታ አሽገዉ ማቅረብ አለባቸዉ

6 ጨረታዉ ለመዛባት የሚሞክሩ ተጫራቾች ከጨረታ ዉጭ እነደሚሆኑና ለወደፈት ጨረታ እንዳይሳተፉ ይደረጋል

8 ጨረታ ማስከበሪያ ከጠቅላላ የግዥ ዋጋ ሁለት ሺ ሰባት መቶ ኣምሰ /2750/ በመቀሌ ዩንቨርስቲ ህግና ስነመንግስት ኮሌጅ ስም C.P.O ማስያዝ ይኖርባቸዋል

9 ተወዳዳሪዎች የመወዳደሪያ ሃሳባቸዉ ከንግድ ምክር ቤት በወሰዱት  የኮሌጁ ኦርጅናል ማህተም ያለበት የጨረታ ሰነድ ላይ መሆን አለበት በኮፒ ሞለቶ የሚቀርብ ተወዳዳሪ ከዉድድር ዉጭ ይሆናል

10 አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈዉ እቃ በራሱ ወጪና ትራንስፖርት እቃዎች በዓዲ ሓቂ ካምፓስ ማድረስ አለበት

11 ተጫራቾች በርድጅታቸዉ ስም ቃለ ማሃላ ፈርመዉ ማቅረብ ይኖርባችዋል

12 ኮሌጁ የሚገዛዉን እቃ ብዛት እንደ ኣስፈላጊነቱ እስክ 20 ሃያ በመቶ መቀነስ ወይም መጨመር ይችላል

13 ጨረታዉ በሁለት ኢንቨሎፕ ታሽጎ የሚቀርብ ሲሆን ዋናዉና ቅጂ ሰነድ በድርጅቱ ስልጣን ባለዉ አካል ፊርማና ማህተም ሊኖረዉ ይገባል የንግድ ፍቃድ ኮፒ: የግብር ከፋይ ምስክር ወረቀት (TIN) :የኣቅረቢ የምዝገባ ምስክር ወረቀት  :VAT ምስክር ወረቀት ኮፒና CPO ከኦርጅናል ደኩመንት ጋር መግባት አለበት

14 ተጫራቾች በጨረታ ሰነድ ላይ የማብራርያ ወይም የማሻሻያ ጥያቄ ከተወሰነዉ ግዜ ገደብ በስልክ ቁጥር 03 44 40 83 82 /0914746120  መጠየቅ ይችላሉ

15 ተጫራቾች በጨረታ የአፈፃፀም ሂደት ቅሬታ ካላቸዉ አቤቱታ የማቅረብ መብት አላቸዉ

16 ተመሳሳይ ዋጋ ያቀረቡ ተጫራቾች በእጣ ይለያሉ

17 ጨረታዉ አየር ላይ የሚቆይበት ጊዜ ነሓሰ /07 እስከ 21/12 /2007 ዓ/ም ሲሆን የሚዘጋበት ነሐሰ 22 ቀን 2007 ዓ/ም ጥዋት 3:30 ሲሆን የሚከፈትበት ደግሞ በዚህ ቀን ጥዋት 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት  በመቀሌ ዩንቨርስቲ ዓዲ ሓቂ ካምፓስ ይከፈታል ሆኖም ተጫራቾች በራሳቸዉ ምርጫ ጨረታዉ በሚከፈትበት ግዜ ሳይገኙ በመቅረታቸዉ የጨረታ መክፈት አያስተጓጉሉም

18 ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ   

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo