የኢትዩያ ኦርተዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የልማት ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን የትግራይ ኣህጉር ስብከት ልማት ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት የቤተክርስትያን ደን ልማት ፕሮጀክት አንድ ዉሃ ሞተር ፓምፕ አወዳድሮ ለማስራትይፈልጋል

የኢትßያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮምሽን የትግራይ አህጉረ ስብከት ልማት ማስተባበሪያ ፅ/ቤት

1 የሞተር ፓምፕ ማቅረብ ፈቃድ ያላቸዉ

2 2010 ዓ/ም ግብር  የከፈሉና የዓመት ፍቃድ ያሳደሱ::

3 ተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይ  የሆኑና ያለፈዉ ወር ተእታ የከፈሉበት መረጃ ማቅረብ  የሚችሉ::

4 ተጫራቾች የጨረታዉን ሰነድ በማይመለስ 20.00 / ሃያ ብር/ በመግዛት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 10 / አስር / ቀናት  ዉስጥ የጨረታ ሰነድ መግዛት  ይችላሉ::

5 የጨረታ ማስከበሪያ ብር 2000 /ሁለትሺ ብር / የባንክ ዋስትና ወይም CPO በተለየ ፖስታ ኣሽገዉ ወይም በኣካል ማቅረብ የሚችሉ::

6 ጨረታዉን  ማሸነፋቸዉ ከተገለፀ ጀምሮ በ 10 ቀናት ዉስጥ ፓምፑን ማስረከብ የሚችሉ

7 ተሞልቶ የሚቀርበዉ የጨረታ ሰነድ ስርዝ ድልዝ የሌለበትና በድርጅታችን በተዘጋጀዉ የጨረታ ሰነድ ብቻ ተሞልቶ መቅረብአለበት ይህንን ያላማላ ተጫራቾች ከጨረታዉ ዉጭ ይሆናል 

8 የጨረታዉ ሰነድ ዋናዉና ቅጂ ለየብቻዉ በስም በታሸገ ኢንቨሎፕ ለጨረታዉ በተዘጋጀ ሳጥን ማስገባት ያስፈልጋል::

9 የጨረታዉ ሳጥን በ 3/3/2011 ዓ/ም ጥዋት 4:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጥዋቱ 4:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ወይም መገኘት የማይችሉ ከሆነ ሰነዳቸዉን በማሟለት በፖስታቸዉ ላይ ይከፈትልኝ ብለዉ ከፈረሙና የድርጅቱ ማህተም ካደረጉ በሌሉበት በትግራይ አህጉረ ስብከት ልማት ማስተባበሪያ ፅ /ቤት ይክፈታል::

10 ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ  ወይም በክፊል የመሰረዝ መብቱ  የተጠበቀ ነዉ::

አድራሻ 05 ቀበሌ ኮነደሚኒየም አጠገብ የኦርቶዶክስ የህፃናት ማሳደጊያ ድርጅት

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo