በትግራይ ክልል የኮንስትራክሽን መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ዳይሬክቶሬት ሕንፃ ዲዛይንና ኮንስትራክሽን በ2011 በጀት ዓመት ሑመራ ከተማ ሆስፒታል ህንፃ ፕሮጀክት ግንባታ ለማካሄድ በደረጃ BC-5/GC-6 እና ከዛ በላይ ለሆኑ ኮንትራክተሮች አጫርቶ ለመስራት ይፈልጋል።

ቤት ፅሕፈት ኮ/መ/ት

ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን ጥቅምት 8/2011

1 የ2010 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ፣ የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት፣ የቫት ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የባለፈው ወር የቫት ዲክላሬሽን፣ የቲን ምዝገባ፣ የኮንትራክተር ምዝገባ ካርድ ማስረጃዎችን ማቅረብ የሚችሉ።

2 የጨረታ ማስከበሪያ በህግ ከታወቀ ባንክ በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ ዋስትና (unconditional bank guarantee) ወይም የገንዘብ ክፍያ ማዘዣ CPO ብር400,000 /አራት መቶ ሺ ብር/ማቅረብ አለባቸው።

3 መስፈርቶቹን የሚያሟሉ ሁሉም ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 30 /ሰላሳ/ ቀናት ውስጥየማይመለስ ብር 500 /አምስት መቶ/በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ከዳይሬክቶሬቱ መግዛት ይችላሉ።

4 ለተጨማሪ ማብራሪያ ወደ ትግራይ ክልል ኮንስትራክሽን መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ዳይሬክቶሬት ህንፃ ዲዛይንና ኮንስትራክሽን ቢሮ ቁጥር 191 በአካል በመቅረብ ወይም በ0344408773 የስልክ መስመር በመደወል መጠየቅ ይቻላል

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo