ሂወት እርሻ መካናይዜሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር በ2009/10 ዓ/ም ምርት ዘመን ካመረተው የጥጥ ምርት የተገኘ 10,000 (አስር ሺ) ኩንታል የጥጥ ፍሬና 1000 (አንድ ሺ) ኩንታል መንግቢን /ማሾ/ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

ሂወት እርሻ መካናይዜሽን ሃ/ዝ/ው/ማህበር

የጥጥ ፍሬና መንግቢን/ማሾ/ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

ድርጅታችን ሂወት እርሻ መካናይዜሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር በ2009/10 ዓ/ም ምርት ዘመን ካመረተው የጥጥ ምርት የተገኘ 10,000 (አስር ሺ) ኩንታል የጥጥ ፍሬና 1000 (አንድ ሺ) ኩንታል መንግቢን /ማሾ/ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ስለሚፈልግ በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መመሪያ የያዘ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶ) በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 5 ቀናት በአየር ላይ ስለሚቆይ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ፊንፊኔ ህንፃ 6ተኛ ፎቅ ከሚገኘው የኩባንያው ግዢና ጉዳይ አስፈፃሚ ጽ/ቤት ወይም ሑመራ በሚገኘው ዋና ቢሮ ሰነድ በመውሰድ መጫረት ይችላሉ። የጥጥ ፍሬ ጨረታው በ6ተኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ በወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። መንግቢን/ማሾ/ጨረታው በ11ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።

ኩባንያው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ ስ.ቁጥር ፡- 011-515-2838 -0911-237245

034-2484676/0914-022334 ደውለው ማነጋገር ይችላሉ።

ሂወት እርሻ መካናይዜሽን ኃ/የተ/የግ.ማህበር

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo