የጨረታ ማስታወቂያ ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለደቀመዛሙርት አገልገሎት የሚዉል ብርድ ልብስ - አንሶላና -ትራሰ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል:: ስለዚህ 1 የ 2006 ዓም ግብር የከፈለና ዓመታዊ የስራ ፍቃድ ያሳደሰ 2 ጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 30.00 ብር በመክፈል ከገነዘብ ቤት መዉሰድ ይችላል 3 ጨረታዉ ከግንቦት 27/09/2006 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 06/10/2006 ዓ/ም 6:00( ስድስት ሰዓት ) ድረስ የሚቆይ የተሞላዉ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ የተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይቻላል 4 ተጫራቶች የጨረታ ሰነድ ከመከፈቱ በፊት ጨረታ ማስከበሪያ 2% የባንክ ቢድ ቦንድ በሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባችዋል ጥሬ ገንዘብ ግነ ማቅረብ አይፈቀድም 5 ጨረታዉ የሚዘጋዉ ግንቦት 06/2006 ዓ/ም ከቀኑ 6:00 ( ስድስት ሰዓት) ሲሆን ጨረታ የሚከፈተዉ ደግሞ በ 06/2006ዓ/ም ከቀኑ 9:30 ይሆናል 6 አሸናፍዉ ከተገለፀበት ጀምሮ በሁለት ቀናት ዉስጥ 10% የጨረታ ማስከበሪያ ስፒኦ ማስያዝ ይኖርበታል 7 ለተጨማሪ ማብራሪያ 0344-4-99- 76 ወይም 0914-01-05- 92 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ ማሳሰቢያ ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉነ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ
- ሶፍትዌርን ኔትዎርክ (50)
- ኮንስትራክሽን (684)
- ኤሌትክትሮኒክስን ኣይሲቲ ኣቕሑት (3516)
- ሒሳብ ኣደሓሕዛን ኦዲት ምግባርን (165)
- ሕርሻ (340)
- ህንፃ መሳርሒ (1651)
- ፅሬትን ንፅህና ኣቁሑት (1329)
- ምምካር (132)
- ትምህርቲን ስልጠና (159)
- ኤሌክትሪካልን ኤሌክትሮ መካኒካል (1473)
- ምግብን መስተን (338)
- እግድ (21)
- ፈርኒሽንግን ፊክስቸር (47)
- ፈርኒቸር (1068)
- ጥዕና (228)
- ናይ ቤተ ፈተነ ኣቁሑትን ኬሚካልን (260)
- ፅገና (634)
- ናይ ሕክምና ኣቁሑት (279)
- ምስሊን ቀረፃን (15)
- ስራሕቲ ሕትመት (1392)
- ስራሕቲ ምልላይ (62)
- ክራይ (587)
- መሸጣ (854)
- ስራሕቲ ሓለዋን ሰኪዩሪቲ (67)
- መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ (839)
- ጨርቃ መርቂን ውፅኢት ቆርበትን (407)
- ናይ ትራንዚትን መጋዓዝያን ግልጋሎት (319)
- ተሽከርከርትን ከበድትን ማሺነሪ (503)
- ኣልሙኒየም፡ መስትዋትን ስራሕቲ ሓፂነ መፂን (213)