ራያ ዩኒቨርስቲ የሰራተኞች ሰርቪስ መኪና ኪራይ : የደረቅ እንጀራ የግዥ ኣቅርቦት : የባልትና ዉጤቶች የግዥ ኣቅርቦት : የዳቦ ግዥ አቅርቦት: የኣትክልት ግዥ ኣቅርቦት : የማገዶ እንጨት ግዥ አቅርቦት : የፅዳት አገልግሎት ግዥ ኣቅረቦት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ራያ ዩኒቨርስቲ

ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን :17/11/2010 ዓም

ምድብ የእቃዉ አገልገሎት/ ኣይነት የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና መጠን የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ኣይነት ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን እና ሰዓት ጨረታዉ የመኪፈትበት ቀን እና ሰዓት
ምድብ 1 የሰራተኞች መኪና ኪራይ 20000

ስፒኦ ወይም በቡኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ከዋጋ ሰነድ ጋር የሚቀርብ

በ16ኛ ቀን 3:00 በ16ኛ ቀን3:30
ምድብ 2 የደረቅ እንጀራ የግዥ ኣቅርቦት 50000 በ16ኛ ቀን 3:00 በ16ኛ ቀን3:30
ምድብ 3 የባልትና ዉጤቶች የግዥ ኣቅርቦት 35000 በ16ኛ ቀን 3:00 በ16ኛ ቀን3:30
ምድብ 4 የዳቦ ግዥ አቅርቦት 25000 በ16ኛ ቀን 3:00 በ16ኛ ቀን3:30
ምድብ 5 የኣትክልት ግዥ ኣቅርቦት 15000 በ16ኛ ቀን 3:00 በ16ኛ ቀን3:30
ምድብ 6 የማገዶ እንጨት ግዥ አቅርቦት 10000 በ16ኛ ቀን 3:00 በ16ኛ ቀን3:30
ምድብ 7 የፅዳት አገልግሎት ግዥ ኣቅረቦት 10000 በ16ኛ ቀን 3:00 በ16ኛ ቀን3:30

1 የ2011 ዓም ለምድቡ በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ የግብር ከፋይ ቲን ናምበር ያለዉ የዘመኑ ግብር ስለመከፈላቸዉ ከግብር ሰብሳቢ መስሪያ ቤት ታክስ ክሊራንስ ማቅረብ የሚችል

2 የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ እና በፌዴራል የመንግስት ግዥ እና ንብረት ኣስተዳደር ኤጀንሲ ባዛጋጀዉ የኣቅራቢዎች ዝርዝር ዉስጥ በዌብ ሳይታቸዉ በእቃ እና አገልግሎት ኣቅራቢት የተመዘገቡ መሆናቸዉን የሚራረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

3 ለምድብ 1 እና ለምድብ 4 ተጫራቾች የቴክኒካል እና ፋይናንሻል ዶክሜንት በኦርጅናል እና ኮፒ በደማቅ ፅሁፍ ተፅፎ ለየብቻ ታሽጎ መቅረብ አለባቸዉ

4 ከላይ የተዘረዘሩት ምድብ 2 3 4 5 እና 6 በራሱ ትራንስፖርት ወጭ ማቅረብ የሚችል

5 ዩኒቨርስቲዉ ኣስፈላጊ የሆኑ ታክሶች ማለትም ዊዝሆልዲንግ የመቁረጥ መብት አለዉ

6 ማንኛዉም ተወዳዳሪ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ የተዘጋጀዉ የጨረታ ሰነድ በራያ ዩኒቨርሰቲ ግዥና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት ቀርበዉ መወዳደርያ ሰነድ ብር 150 በመክፈል መዉሰድ ይችላሉ

7 የጨረታ ሰነዱ በኦርጅናል እና ኮፒ ለየብቻዉ ታሽጎ መቅረብ አለበት

8 ጨረታዉ አየር ላይ የሚቆየዉ በኣዲሰ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተካታታይ 15 ቀናት ሲሆን በ16ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 300 ታሽጎ በዛዉ ቀን ከጠዋቱ 30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ባሉበት ይከፈታል

9 በ16ኛዉ ቀን በዓል ደግሞ በሚቀጥለዉ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል

10 ዩኒቨርሰቲዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ማይጨዉ ስልክ 0348770501 ደዉሉዉ መጠየቅ ይቻለል

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo