ሞሓ የለስላሳ መጠጦች ኢንዳስትሪ አክስዩን ማሀበር መቐለ ፋብሪካ የተለያዩ የፅሕፈት መሳሪያዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ፋብሪካ ልስሉስ መስተ ሞሃ

1 ተጨራቾች በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ : የኣቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፊኬት: የቫት ተመዝጋቢ መሆኑ የሚረጋግጥ ሰርተፊኬት እና ቲን ምዝገባ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

2 ተጫራቾች ለጨረታዉ ማስከበሪያ እና ለጥሩ ተግባር ማስፈፀም አገልግሎት የሚሆን 3000 የገንዘብ ክፍያ ማዘዣ CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል

3 ተጫራቾች የሚቀርቡት ዋጋ ቫት ያካተተ ሙሁኑን እና አለመሆኑን በግልፅ መቀመጥ ይኖርበታል ይህ ካልሆነ ግን ዋጋዉ ቫትን ያካተተ መሆኑ ታሳቢ ይደረጋል

4 የጨረታዉ ዝርዝር ሰነድ ከድርጅቱ ፋይናንስ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 12 ድረስ በመመጣት መዉሰድ እና የማይመለስ ብር 50 በመክፈል ሰነድ መዉሰድ ይችላሉ

5 በጨረታ ዋጋ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ ተቀባይነት ኣኖረዉም

6 ተጫረቾች ዋጋቸዉ በታሸገ ኢንቨሎፕ ይህን ጨረታ ከወጣበት ግዜ ጀምሮ እስክ ከ 2/11/2010 ዓም በስራ ሰዓት ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት ከሚገኘዉ ዋና ቢሮኣችነ ድረስ በመምጣት ለዚሁ ተብሎ በተዘገጀዉ የጨረታ ሰጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል እያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ እና የሰነዱ ማሽግያ ፖስታ ተጫራቾች ህጋዊ ማህተምና እና ፊርማ መኖር ይኖርበታል

7 የጨረታ ሳጥኑ 2/11/2010 ዓም ከቀኑ 8:15 የሚታሸግ ሲሆን ከዚሁ ሰዓት ባሃላ የጨረታ ሰነድ የሚመጣ ተቀባይነት ኣይኖረዉም

8 ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት/ ባልተገኙበትም 2/11/2010 ዓም ከቀኑ ልክ 4:30 በፋብሪካዉ የግዥና ክምችት መምሪያ ቢሮ ቁጥር 19 ወስጥ ይከፈታል

9 ተጫራቾች በዘህ ጨረታ ላይ ያሸነፈቸዉን የእቃ አይነቶች ማሸነፋቸዉ እንደተነገራቸዉ በ7 ቀናት ወስጥ እቃዎችን የማስረከብ ግዴታ ይኖርባቸዋል ይህ ሳይሆን ሲቀር ግን ያስያዘዉ የዉል የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ከለ ምንም ቅድመ ሆኔታ ለድርጅቱ ገቢ ይሆነል

10 ማንኛዉም ተጫራች ጨረታዉ ከተከፈተ ባሃላ ጨረታዉን መሰረዝ ኣይችልም

11 ስርዝ ድልዝ የሆነ የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረዉም

12 ድርጅቱ የተሻላ አማራጭ ካገኘ በማንኛዉም ግዜ ጨረታዉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo