ድርጅታችን መከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የመቐለ ባለ ሦስትፕሮጀክት የ Metal Works እና የሽንት ቤት Aluminum partition ማሰራት ይፈልጋል

መከላከሊ ሀገር ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን 11/10/2010 ጀምሮ እሰከ 19/10/2010 ዓም ከቀኑ 4:00 ድረስ የምትወዳደሩበት ሙሉ ሰነድ በማስገባት እንድተወዳደሩና እየጋብዝን ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 19/10/2010 ዓም ከጥዋቱ 4:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 4:30 ሰዓት የሚከፈት መሆኑን እየገለፅን ተጫራቾች ማማላት የሚገባቸዉ መመዘኛዎች ከ1-9 ተራቁጥር የተገለፁ ነጥቦች ይሆናል

1 የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸዉ

2 በዘርፉ ህጋዊ የስራ ፍቃድ ያላቸዉ

3 የቫት ተመዝጋቢ መሆን ይኖርባታል

4 ቲን NO የተመዘቡበትን ሰርተፊኬት ኮፒ ይሚቀረብ

5 የጨረታዉ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 መግዛት አለበት

6 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ከሌሉ የጨረታዉ ሰነድ የተማላ ከሆነ ይከፈታል

7 በ METAL እና Aluminum የስራ ልምድ ማቅረብ የሚችል

8 የጨረታ ማስከበሪያ በስፒኦ 20,000.00 ብር ማስያዝ ይኖርበታል

9 በጨረታዉ ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለዉ ተወዳዳሪዉ ከጨረታዉ ዉጭ ይሆናል

10 የምታስገቡት ዋጋ ከቫት በፊት ወይንም ከቫት በሃላ መሆኑን በግልፅ መቀመጥ አለበት

10 የጨረታዉ ሰነድ በኦርጀናል እና ኮፒ ለየብቻዉ በማሸግ ማቅረብ አለበት

11 የጨረታዉ ሰነድ በፕሮጀክቱ ቢሮ መጥተዉ መግዛት አለባቸዉ

ማሳሰቢያ ፕሮጀክቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራሪያ 03 44 40 02 42 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ

አድራሻ ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት የድሮ ደጀን ሆስፒታል ቁጥር ግቢ ቢሮ ቁጥር 2

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo