በመቐለ ዩኒቨርስቲ የኢትዮዽያ ኢንስቲትዮት ቴክኖሎጂ በ 2010 በጀት ዓመት ለ renewable energy technology transfer ፕሮጀክት አገልግሎት የሚዉል የዊንድ ማሰት ዕቃዎች በግልፅ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ዩንቨርስቲ መቐለ

በዚህ መሰረት

1 በዘረፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ: የቫት ምዝገባ ሰርተፊኬት: የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፊኬት እና የአቅራቢ ምዝገባ ሰርተፊኬት ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል

2 በቀረበዉ ዝርዝር የቴክኒክ መስፈርት ማሟላት የሚችል

3 ለጨረታ ማስከበሪያ 5,700 ቢድ ቦንድ በባንክ የተመሰከረለት CPO /ስፒኦ/ ወይም የባንክ ዋስትና ማስያዝ የሚችል

4 ማንኛዉም ተጫራች 100.00 ብር በመክፈል ለዚሁ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሰነድ መዉሰድ ይችላል

5 ጨረታዉ ጋዜጣ ከወጣበት(ጨረታ የወጣበት ቀን 2/10/2010) ቀን ጀምሮ እስከ 15 ኛዉ ቀን 3:30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት ይችላሉ

6 ጨረታ ከወጣበት በ15ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ተዘግቶ በተመሰሳይ ቀን ልክ 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል

7 በጨረታ አሸንፎ በወቅቱ ወል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘዉ የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ (CPO) አይመለስለትም

8 ዩኒቨርስቲዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብተ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መብራሪያ በስልክ ቁጥር 0344412801 ደዉሉ ማነጋገር ይቻላል የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo