አክሱም ዩኒቨርሲቲ የህክምና ላቦራቶሪ ዕቃዎች፣ የይሮሎጅ ህክምና ዕቃዎች፣ የዓይን ህክምና ዕቃዎች(ophthalmology equipments) ፣ የሲቪል ኢንጅነሪንግ ላቦራቶሪ ዕቃዎች፣ የፈርኒቸር ዕቃዎች፣ ለምግብ ዝግጅት የሚያገለግሉ የተለያዩ ቁሳቁሶች፣ የፖታሎጂ ህክምና ዕቃዎች፣ የቴክስታይል ላቦራቶሪ ዕቃዎች ድጋሚ፣ Pepper milling machine፣ Auditorium (theater) chair፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ የኬሚስትሪ የላቦራቶሪ ዕቃዎች፣ Automatic stand by generator፣ የስፖርት ትጥቅ እና ቁሳቁስ

ኣክሱም ዩኒቨርሲቲ
ተቁ የጨረታ ሰነድ ቁጥር ሎት የጨረታ ዓይነት የጨረታ መሸጫ ዋጋ የጨረታ ማስከበሪያ
1 35 የክምና ላቦራቶሪ ዕቃዎች 100 100,000
2 36 የይሮሎጅ ህክምና ዕቃዎች 100 70,000
3 37 የዓይን ህክምና ዕቃዎች ( ophthamology equipment 100 20,000
4 38 የሲቭል ኢንጅነሪንግ ላቦራቶሪ ዕቃዎች 100 80,000
5 39 የፈርኒቸር ዕቃዎች 100 6,000
6 40 ለምግብ ዝግጅት የሚያገለግሉ የተለያዩ ቁሳቁሶች 100 10,000
7 41 የፓታሎጂ ህክምና ዕቃዎች 100 10,000
8 42 የቴክስታይል ላቦራቶሪ ዕቃዎች ድጋሚ 100 150,000
9 43 Pepper milling machine 100 5,000
10 44 Auditorium( theater ) chair 100 60,000
11 45 የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች 100 165,000
12 46 የኬሚስትሪ የላቦራቶሪ ዕቃዎች 100 300,000
13 47 Automatic stand by generator 100 500,000
14 33 የስፖርት ትጥቅ እና ቁሳቁስ 100 15,000

ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን: 29/9/2010

1 በጨረታዉለመሳተፍየሚፈልጉ ይሀ የጨረታ ማስታወቂያ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትም ከወጣበት ቀንና ዓም ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ዉስጥ በዩኒቨርስቲዉ የተዘገጀዉን የጨረታ ሰነድ ከግዥ ክፍል ህንፃ ቁጥር 53 : ቢሮ ቁጥር 002 : ዘወትር በስራ ሰዓት ሰነዱን መግዛት ይችላሉ

2 ተጫራቾች በሥራዉ መስክ የተሰማሩና ህጋዊ ፈቃድ ያላቸዉና መሆኑን የሚያስረዳና በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስፈግ ማስረጃዎች ማያያዝ አለባቸዉ

3 የዘመኑ ግብር የከፈሉ : የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸዉና : ቫት ተመዝጋቢ የሆኑና : የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለቸዉ የክልል/የፌደራል በኣቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆን አለባቸዉ

4 ተጫራቾች በኣቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆን አለባቸዉ

5 ለጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት 3% ልዩ አስተያየት ይደረጋል

6 ጨረታዉ የሚከፈተዉ የጨረታ ማስታወቂያዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ለእቃዎች ከ 15 ቀን በለዉ ቀጣይ የሥራ ቀን ሆኖ በጨረታ ሰነዱ በተገለፀዉ ቀንና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ባሉበት በግልፅ በኣክሱም ዩኒቨርስቲ ዋናዉ ግቢ ይከፈታል

7 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ ሳይገኙ በመቅረታቸዉን የጨረታዉን መክፈት ኣይስተጎጎልም

8 የጨረታ አሸናፊ በጊዜዉ ቀርቦ ዉል የማያስር ከሆነ በጨረታ ሰነዱ የተገለፀዉ ለጨረታ ማሰከበሪያነት ያስያዘዉን ሲፒኦ /ቢድ ቦንድ/ አይመለስለትም

9 ዩኒቨርስቲዉ የተሻላ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መበቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 034 875 56 06


ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo