ስለዚህ 1 የ 2006 ዓም ግብር የከፈለና ዓመታዊ የስራ ፍቃድ ያሳደሰ 2 ጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 100.00 ብር በመክፈል መዉሰድ ይችላል 3 ጨረታዉ ከግንቦት 25/09/2006 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 02/10/2006 ዓ/ም 6:00( ስድስት ሰዓት ) ድረስ የሚቆይ የተሞላዉ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ የተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይቻላል 4 ተጫራቶች የጨረታ ሰነድ ከመከፈቱ በፊት ጨረታ ማስከበሪያ 2% የባንክ ቢድ ቦንድ በሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባችዋል ጥሬ ገንዘብ ግነ ማቅረብ አይፈቀድም 5 ጨረታዉ የሚዘጋዉ ግንቦት 022006 ዓም ከቀኑ 6:00 ( ስድስት ሰዓት) ሲሆን ጨረታ የሚከፈተዉ ደግሞ በ 02/2006ዓ/ም ከቀኑ 9:30 ይሆናል 6 አሸናፍዉ ከታወቀበተ ጀምሮ በሁለት ቀናት ዉስጥ 10% የጨረታ ማስከበሪያ ስፒኦ ማስያዝ ይኖርበታል 7 ለተጨማሪ ማብራሪያ 03 76 ወይም 0914-01-05- 92 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ ማሳሰቢያ ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉነ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ
- ሶፍትዌርን ኔትዎርክ (55)
- ኮንስትራክሽን (798)
- ኤሌትክትሮኒክስን ኣይሲቲ ኣቕሑት (3918)
- ሒሳብ ኣደሓሕዛን ኦዲት ምግባርን (201)
- ሕርሻ (380)
- ህንፃ መሳርሒ (2028)
- ፅሬትን ንፅህና ኣቁሑት (1496)
- ምምካር (153)
- ትምህርቲን ስልጠና (169)
- ኤሌክትሪካልን ኤሌክትሮ መካኒካል (1608)
- ምግብን መስተን (408)
- እግድ (36)
- ፈርኒሽንግን ፊክስቸር (51)
- ፈርኒቸር (1150)
- ጥዕና (247)
- ናይ ቤተ ፈተነ ኣቁሑትን ኬሚካልን (273)
- ፅገና (703)
- ናይ ሕክምና ኣቁሑት (336)
- ናይ ቢሮ አቁሑትን ፅሕፈት መሳሪሕን (2687)
- ምስሊን ቀረፃን (18)
- ስራሕቲ ሕትመት (1501)
- ስራሕቲ ምልላይ (67)
- ክራይ (631)
- መሸጣ (964)
- ስራሕቲ ሓለዋን ሰኪዩሪቲ (77)
- መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ (1245)
- ጨርቃ መርቂን ውፅኢት ቆርበትን (454)
- ናይ ትራንዚትን መጋዓዝያን ግልጋሎት (334)
- ተሽከርከርትን ከበድትን ማሺነሪ (539)
- ኣልሙኒየም፡ መስትዋትን ስራሕቲ ሓፂነ መፂን (231)