የወረዳ ኣፅቢ ወንበረታ ትልምና ፋይናንስ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ህንፃ መሳሪያና የማዕድን ወጤት (አሸወና ጠጠር) 3000 : የንብ ትጥቅ 3000 ብግልፅ ጨረታ ለመግዛት ይፈልጋል

ቤት ፅሕፈት ትልምን ፋይናንስን ወረዳ ኣፅቢ ወንበርታ

1 ተፈላጊ ዕቃዎችን ዝርዝር አባሪ በተደገረዉ ሠንጠዥ ላይ ተመልክቶዋል 

2 የመወዳደሪያ ሃሳቡ በታሸገ ፖስታ ዉስጥ ከ 16/8/2010 ዓም እስክ 25/8/2010 ዓም 5:00 ሰዓት ለግዥ ፈጻሚዉ መስሪያ ቤት ቢሮ ቁጥር 4 መድረስ አለበት የመወዳደሪያ ሃሳቡ በ 25/8/2010 ዓም ሰዓት 5:30 ይከፈታል 

3 የሰነድ መሸጫ ዋጋ ብር 50 ይሆናል

4 የዕቃዎች ማስረካቢያ ቦታ ኣፅቢ ወንበርታ ግብርና ፅቤት ሆኖ ማስረከቢያ ጊዜዉ ግዥዉ ከታዘዘበት ቀን ጀምሮ በ7ተ የሥራ ቀናት ዉስጥ ይሆናል

5 ግዥ ፈፃሚዉ መስራያ ቤት ከኣሸናፊዎች ድርጅት ጋር ዉለታ ከመፈረሙ በፊት እስክ 20% ጨምሮ ወይም ቀንሶ መፈራረም ይችላል

6 ተጫራቾች የሚከተሉት ሰነዶች ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማያያዝ ይኖርባቸዋል 

7 የታደሰ ንግድ ፈቃድ ኮፒ

8 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ኮፒ 

9 ቫት ተመዝጋቢ ከሆኑት የቫት ምዝጋበ ሰርተፊኬት ኮፒ 

10 መስሪያ ቤታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉ ዉይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo