አፈ/ከሳሽ አለም ኣቀፍ የትግራይ ልማት ማህበር ፅህፈት ቤት ኣፈ/ተከሳሽ ኖሚ ኢንጅንሪንግ ሃላ የተ የግ ማ ስም የሚታወቅ በቀደማይ ወያነ በትግራይ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ፅህፈት ቤት የምትገኝ SZUZUKI- KIBITAR ኮድ 3-49118 አአ የሆነች የቤት መኪና በግልፅ ጨረታ እንድትሸጥ የትግራይ ክልል ጠቅ/ፍ/ቤትቐለ በመቐለ የተሰየመ ፍታብሔር ችሎት ስላዘዘ ሊዚች መኪና ለመጫረት የምትፈልጉ ተጫራቾች በጨረታ መነሻ ዋጋ ብር 87,714.36 መሆኑን አዉቃችሁ ለ 13/9/2010 ዓም ከጠዋቱ ከ 3:00 ሰዓት እስከ ቀኑ 6:00 ሰዓት ስለመኪካሄድ በእለቱ በትገራይ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ቀርባችሁ እንትጫረቱ ጨረታዉን አሸናፊ የሆነ ደግሞ 25% ወደያዉኑ ማስያዝ የሚችል የጨረታዉ ዉጤት ደግሞ በ 9:00 ሰዓት እንዲቀርብ የትግራይ ክልል ጠቅ ፍ ቤት በመቐለ የተሰየመ ፍታብሔር ችሎት ኣዛል
- ሶፍትዌርን ኔትዎርክ (56)
- ኮንስትራክሽን (799)
- ኤሌትክትሮኒክስን ኣይሲቲ ኣቕሑት (3937)
- ሒሳብ ኣደሓሕዛን ኦዲት ምግባርን (203)
- ሕርሻ (384)
- ህንፃ መሳርሒ (2055)
- ፅሬትን ንፅህና ኣቁሑት (1500)
- ምምካር (153)
- ትምህርቲን ስልጠና (171)
- ኤሌክትሪካልን ኤሌክትሮ መካኒካል (1615)
- ምግብን መስተን (412)
- እግድ (36)
- ፈርኒሽንግን ፊክስቸር (51)
- ፈርኒቸር (1154)
- ጥዕና (247)
- ናይ ቤተ ፈተነ ኣቁሑትን ኬሚካልን (273)
- ፅገና (706)
- ናይ ሕክምና ኣቁሑት (338)
- ናይ ቢሮ አቁሑትን ፅሕፈት መሳሪሕን (2696)
- ምስሊን ቀረፃን (18)
- ስራሕቲ ሕትመት (1502)
- ስራሕቲ ምልላይ (67)
- ክራይ (634)
- መሸጣ (971)
- ስራሕቲ ሓለዋን ሰኪዩሪቲ (77)
- መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ (1251)
- ጨርቃ መርቂን ውፅኢት ቆርበትን (457)
- ናይ ትራንዚትን መጋዓዝያን ግልጋሎት (334)
- ተሽከርከርትን ከበድትን ማሺነሪ (541)
- ኣልሙኒየም፡ መስትዋትን ስራሕቲ ሓፂነ መፂን (233)