አክሱም ዩኒቨርሲቲ የምግብ ጥሬ እቃዎች እና ኣትክልቶች : የተማሪዎች የስፖንጅ ፍራሽ እና ትራስ : የዶርሚተሪ ወንበሮች እና ጠረጴዛዎች : የኤሌክትሪክ እቃዎች : የስፖርት ትጥቅ እና ቁሳቁስ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ኣክሱም ዩኒቨርሲቲ
ተቁ የጨረታ ሰነድ ቁጥር ሎት የጨረታ ዓይነት የጨረታ መሸጫ ዋጋ የጨረታ ማስከበሪያ
1 29 ምግብ ጥሬ እቃዎች እና ኣትክልቶች 100 100,000
2 30 የተማሪዎች የስፖንጅ ፍራሽ እና ትራስ 100 60,000
3 31 ዶርሚተሪ ወንበሮች እና ጠረጴዛዎች 100 10,000
4 32 የኤሌክትሪክ እቃዎች 100 50,000
5 33 የስፖርት ትጥቅ እና ቁሳቁስ 100 15,000

ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን: 1/8/2010

1 በጨረታዉለመሳተፍየሚፈልጉ ይሀ የጨረታ ማስታወቂያ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትም ከወጣበት ቀንና ዓም ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ዉስጥ በዩኒቨርስቲዉ የተዘገጀዉን የጨረታ ሰነድ ከግዥ ክፍል ህንፃ ቁጥር 53 : ቢሮ ቁጥር 002 : ዘወትር በስራ ሰዓት ሰነዱን መግዛት ይችላሉ

2 ተጫራቾች በሥራዉ መስክ የተሰማሩና ህጋዊ ፈቃድ ያላቸዉና መሆኑን የሚያስረዳና በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስፈግ ማስረጃዎች ማያያዝ አለባቸዉ

3 የዘመኑ ግብር የከፈሉ : የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸዉና : ቫት ተመዝጋቢ የሆኑና : የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለቸዉ የክልል/የፌደራል በኣቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆን አለባቸዉ

4 ተጫራቾች በኣቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆን አለባቸዉ

5 ለጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት 3% ልዩ አስተያየት ይደረጋል

6 ጨረታዉ የሚከፈተዉ የጨረታ ማስታወቂያዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ለእቃዎች ከ 15 ቀን በለዉ ቀጣይ የሥራ ቀን ሆኖ በጨረታ ሰነዱ በተገለፀዉ ቀንና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ባሉበት በግልፅ በኣክሱም ዩኒቨርስቲ ዋናዉ ግቢ ይከፈታል

7 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ ሳይገኙ በመቅረታቸዉን የጨረታዉን መክፈት ኣይስተጎጎልም

8 የጨረታ አሸናፊ በጊዜዉ ቀርቦ ዉል የማያስር ከሆነ በጨረታ ሰነዱ የተገለፀዉ ለጨረታ ማሰከበሪያነት ያስያዘዉን ሲፒኦ /ቢድ ቦንድ/ አይመለስለትም

9 ዩኒቨርስቲዉ የተሻላ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መበቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 034 875 56 06

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo