የወልቃይትስኮርልማት ለ2007 ዓምበጀትዓመትአገልግሎትየሚዉሉየየለያዩዕቃዎችማለትምምድብ 1 የስቴሽነሪዕቃዎች, ምድብ 2 የፅዳትዕቃዎች, ምድብ3, የኤሌክትሪክዕቃዎች , ምድብ 4 የህንፃመሳርያዕቃዎች ,ምድብ 5 አልጃና ፍራሽ ,ምድብ 6, የመለዋወጫዕቃዎች ብግልፅጨረታአወዳድሮለመግዛትስለሚፈልግመስፈርቱንየምታሞሉተጫራቾችእንድትወዳደሩ ይጋብዛል::

የወልቃይት ስኮር ልማት ፕሮጀክት

ግልፅየጨረታማሰታወቂያ

 

የወልቃይትስኮርልማት ለ2007 ዓምበጀትዓመትአገልግሎትየሚዉሉየየለያዩዕቃዎችማለትምምድብ 1 የስቴሽነሪዕቃዎች, ምድብ 2 የፅዳትዕቃዎች,   ምድብ3, የኤሌክትሪክዕቃዎች , ምድብ 4 የህንፃመሳርያዕቃዎች  ,ምድብ 5  አልጃና ፍራሽ ,ምድብ 6,  የመለዋወጫዕቃዎች  ብግልፅጨረታአወዳድሮለመግዛትስለሚፈልግመስፈርቱንየምታሞሉተጫራቾችእንድትወዳደሩ ይጋብዛል::

  • ተጫራቾች   የ 2007   በጀትዓመትየታደሰህጋዊየንግድፍቃድስራፈቃደ የግብርከፋይ ምስክር ወረቀት/TIN/ እናበመንግስትየአቅራቢዎችዝርዝርዉስጥ የተመዘገቡመሆኑን የሚያረጋግጥምስክርወረቀት ማቅረብ የሚችል::
  • ተጫራቾችየተጨማሪእሴትታክስ/ቫት/ከፋይነትየተመዘገቡመሆኑንየሚራገጋጥምስክርወረቀትእናየመስከረምወርቫትዲክለሬሽንማቅረብአለባቸዉ::
  • ተጫራቾችየጨረታ ዝርዝር ሰነድ ከምድብ  1 እስከምድብ 5  የተገለፁ ዕቃዎች የማይመለስብር 50  ሲሆን በምድብ 6 የተገለፁ ዕቃዎች ብር 100  በመክፈል መቀሌ ከተማ ሃወልትሰማእታትመንገድዓዲሐዉሲ መገንጠያድልድልአከባቢየድሮ ጋዜጣወይን ቢሮየነበረህንፃከሚገገኘዉየፕሮጀክቱማስተባበሪያ  ጽ/ቤትላይዘንኦፊስአንደኛፎቅቢሮቁጥር 04  የጨረታሰነዱንመግዛትይቻላሉ::
  • ከምድብ  1  እስከምድብ  5  የተገለፁ የስተሽነሪ: የፅዳት: የኤሌክትሪክ :የህ/መሳርያ ዕቃዎች : ኣልጋና ፍራሽ ጨረታበአየር የሚቆይበት ግዜ ከሚያዝያ   05/ 2007 ዓ/ም እስከ ሚያዝያ  19/2007 ዓ/ም  ሲሆን የጨረታ ሳጥን የሚዘጋበት ሚያዝያ 20 /2007 ዓ/ም ከጥዋቱ  3:00 ተዘግቶ በዚሁቀን  በ 3:30  ሰዓትተጫራቾችወይምህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል::
  • በምድብ  6 የተገለፁ የመለዋወጫዕቃዎች ጨረታ በአየር የሚቆይበት ግዜ ከሚያዝያ   05 /2007 ዓ/ም  እስከ ሚያዝያ  21/2007 ዓ/ም  ሲሆንየጨረታሳጥንየሚዘጋበት ሚያዝያ  21/2007 ዓ/ም ከጥዋቱ3:00 ተዘግቶበዚሁቀን   በ 3:30  ሰዓትተጫራቾችወይምህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበትይከፈታል::
  • የጨረታሰነድገቢየሚደረግበትናየሚከፈትበትቦታመቀሌየሚገኝየፕሮጀክቱማስተባበሪያ ጽ ቤትይከፈታልላይዘንኦፊስአንደኛፎቅ ቢሮቁጥር  04 ይሆናል::
  • ፕሮጀክቱየተሻለአማራጭካገኘጨረታዉበሙሉወይምበከፊልየመሰረዝመብቱየተጠበቀነዉ::

 

ለተጨማሪመብራርያበስልክቁጥርመቀሌላይዘንኦፊስ   0344416552  ሞባይልቁጥር  0914780705

ወልቃይትስኮርልማትፕሮጀክት   0345592072  ሞባይልቁጥር  0910520195 / 0914780988  መጠየቅይቻላል::

 

 

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo