ሱር ኮንስትራክሽን ሃለ የተ የግል ማህበር ለሚገነባዉ የፒቪሲ ፋብሪካ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚዉል የተለያዩ መጠን ያለዉ በህርዛፍ : ሚስማርና ሽቦ በጨረታ አወዳድሮ ከጨረታዉ አሸናፊ ጋር ዉል አስሮ ከዚሁ ቀጥሎ በቀረበዉ ዝርዝር መግዛት ይፈልጋል

ሱር ኮንስትራክሽን ሓ/ዝ/ው/ማ

ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልግ ባህርዛፍ ባለ 10 ዲያሜትር ብዛት = 29876 : ባለ 12 ዲያሜትር ብዛት = 50153

ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልግ ሚስማር ባለ 6 ሴሜ ብዛት 2000 ኪግ ሚስማር ባለ 8 ሴሜ 8000 ኪግ ሚስማር ባለ 10 ሴሜ 18000 ኪግ ሚስማር ባለ 12 ሴሜ ብዛት 12000 ኪግ

ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልግ ሽቦ የፊራዩ ሽቦ ባለ 1.5 ሚሜ ብዛት 10000 ኪግ የአናፂ ሽቦ 2.5 ሚሜ ብዛት 3000 ኪግ

ጨረታዉ አየር ላይ የሚቆይበት ከ27 /07 /2010 ዓም ለተካታታይ የስራ ቀናቶች የሚቆይ ሲሆን ሁሉ ግዜ በስራ ሰዓት እንዳባሸለማ በሚገኘዉ የሱር ኮንስትርክሽን ፒቪስ ፕሮጀክት ጽ/ቤት በመምጣት የጨረታዉ ዝርዝር ሰነድ በብር 200 በመክፈል መጫረት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለ

ስለሆነም መስፈርቱን የምታማሉ ባህርዛፍ የሚስማርና እና ሽቦ አቅራቢዎች የኣንድ ዋጋ ከነትራንስፖርቱ እንደዲሁም የማጫኛ ዋጋ ጭምር በሞምላትና ፕሮጀክሩ ድረስ ማቅረብ የሚችሉ

1 ተጫራቾች የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ቲን ናምበር ኮፒ ማያያዝ አለባቸዉ

2 ተጫራቾች የቫት ወይም ቲኦቲ ተመዝጋቢ መሆን ይኖርባቸዋል

3 ተጫራቾች ክብ ማህተም ያለዉ ሙሉ ኣድራሻቸዉና ስልክ ቁጥራቸዉ መግለፅ ይጠበቅበታል

4 በሚያቀርቡት ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ የሌለበት መሆን አለበት

5 የባህርዛፍ ኣቅራቢ ተጫራቾች የሚቀርቡት ባህርዛፍ ቀጥ ያለ ሆኖ ርዝመቱ ከ5ሜትር በላይ ሁኖ ዉፍረቱ 2.5 ሜትር ላይ 12 ሴሜ ዲያሜትር መሆን መሆን ይኖርበታል

6 የጨረታዉ አሸናፊ ታዉቆ ዉል ከፈፀመበት ቀን ጀምሮ የሚያስፈልገዉን ብዛት በወቅቱ ማቅረብ ይኖርበታል

8 ለሚስማርና ሽቦ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000 /ኣምሳ ሺ/ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ በሱር ኮንስትራክሽን ሃላ የተ የግል ማሀበር ፒቪሲ ፕሮጀከት ስም በታሸገ ፖስታ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል

9 ለባህርዛፍ የጨረታ ማስከበሪያ 150,000 /ኣንድ መቶ ሃምሻ ሺ/ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ በሱር ኮንስትራክሽን ሃላ የተ የግል ማሀበር ፒቪሲ ፕሮጀከት ስም በታሸገ ፖስታ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል

10 ጨረታዉ የሚዘገባት ቀን 27/07/2010 ዓም ከቀኑ ልክ 9:00 ሰዓት ሲሆን ጨረታወ የሚከፈትበት ከቀኑ 9:30 ሰዓት ላይ በመቀሌ ሱት ኮንስተራክሽን ፅ/ቤት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ሲሆን ሆኖም ግን ሰነድ አማልቶ በጨረታዉ ተጫራቾች ያልተገኙት እንዳሉ ተደርጎ ይወሰዳል ይከፈታል

10 ድርጅቱ የተሻላ አማራጭ ካገኘ ጨረተዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መበቱ የተጠበቀ ነዉ

11 ለተጨማሪ ማብራሪያ መረጃ ለሚፈልጉ በስልክ ቁጥር 09 82 22 46 65/0912049504 ደዉሉዉ መጠየቅ ይችላሉ

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo