በአገር መከላኪያ ሚነስቴር የሰሜን ዕዝ ስር ለ4ኛ ሜ/ከ/ጦር ከዚህ በታች የተገለፁትን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

አብ ምክልካል ሀገር ሚኒስተር ናይ ሰሜን መኣዘዚ ማእከል
  • ሎት 1 አላቂ የፅህፈት መሳሪያ
  • ሎት 2 የተለያዩ የቧንቧ እቃዎች
  • ሎት 3 የተላያዩ የኤሌክትሪክ እቃዎች
  • ሎት 4 የፅዳት እቃዎች
  • ሎት 5 የተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች
  • ሎት 6 የተለያዩ የወታደራዊ መሳሪያ እድሳት እቃዎች
  • ሎት 7 የጄኔሬተር መለዋወጫ እቃዎች
  • ሎት 8 የህሙማን ማገገሚያ የወጥ እህሎችና የተለያዩ ፋሳሾች

1 በዚህ መሰረት በዘርፉ የተሰማራ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉና የዘመኑ ግብር የከፈሉ የ2010 የታደሰ ንግድ ፈቃድ : የግብር ከፋይ ሠርተፊኬት የቫት ሠርተፊኬት ያላቸዉን ይጋብዛል

2 ተጫራቾች የጨረታዉን ዝርዝር መመርያ እና ዝርዝር ሰነድ የያዘ ለእያንዳንዳቸዉ ለእያንዳንዳቸዉ ሎት ብር 50 በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት መቀሌ ኩሓ መንገድ ማይ ባንዴራ በሰሜን እዝ ስር የ4ኛ ሜ/ክ/ጦር አካባቢ ከሚገኘዉ ግዥ ዴስክ ቢሮ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የጨረታ ሰነድ በመግዛት በቢሮዉ ወደ ተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሰዉቅን ጨረታዉ የካቲት 19/2010 ዓ/ም ከቀኑ 3:30 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራሪያ ስቁ 0342400166

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo