የትግራይ ልማት ማህበር ለፅህፈት ቤቱ አገልግሎት የሚዉሉ ኤሌክትሮኒክስ : ኮምፒተር : ፕሪንተር :ላፕቶፕ : ካሜራ: ኤክስተርናል ሃርድ ዲስክ ሎሎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

ማሕበር ልምዓት ትግራይ
  1. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉና የስራ ግብር የከፈሉ
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /Tin Number/ ያላቸዉ
  3. ኣግባብነት ያለዉ የአቅራቢነት የምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ፣
  4. የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣
  5. ተጫራቾች አሸነፊ ሁነዉ ሲገኙ ዉሉ ከታሰረበት ጀምሮ ለኤሌክትሮኒክስ በ10 ቀናት ለፅሕፈት መሳሪያዎች 10 ቀናት ማቅረብ የሚችሉ
  6. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና 10,000.00 ብር በሲፒኦ ብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል
  7. ተጨራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የማይመለስ 50 ብር ከፍሎ በትግራይ ልማት ማህበር ዋና ፅ/ቤት ከቢሮ ቁጥር 430 መዉሰድ ይችላሉ
  8. ተጫራቾች የጨረታው ሰነድ በፖስታ በማድረግ ኦርጅናልና ኮፒ በመለየት ፌርማና የድርጅቱ ማሕተም በማሰረፍ ማቅረብ ይኖርባቸዋል
  9. ይህ ጨረታ ታሕሳስ 13/2010 በ8:30 ታሽጎ በዕለቱ በ9:00 ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸዉ ባሉበት በትግራይ ልማት ማህበር ዋና ፅ/ቤት ይከፈታል
  10. አሸናፊዉ ያሸነፉትን እቃዎች መቐለ በሚገኘዉ የትግራይ ልማት ማሕበር ዋና ፅቤት ማድረስ ይጠበቅባቸዋል
  11. ፅሕፈት ቤቱ ከጠቅላላ ግዥ 25% የመጨመር ወይም የመቀነስ መብቱ አለዉ
  12. አሰሪዉ ጽ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታውን ኣይገደድም
  13. ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0344406944መጠየቅ ይቻላል

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo