ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለተማሪዎች መቀመጫና ለመምህራን ማቴሪያሎች ማስቀመጫ የሚሆን ወንበርና ጠረዼዛ የቧንቧ ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

መንፈሳዊ ኮሌጅ ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን

ስለሆነም

  1. የ 2009 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ
  2. በአቅራቢነት የተመዘገበ
  3. በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 100.00Â /መቶ ብር/ በመክፈል ከገነዘብ ቤት መዉሰድ ይችላል::
  4. ተጫራቾች ለ ጨረታዉ ማስረከቢያ 2 % በሲፒኦ በማዘጋጀተ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባችዋል::
  5. ጨረታዉ ከ ታሕሳስ Â 6/2009 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ታሕሳስ 13/2009 ዓ/ም 9:00 (ዘጠኝ ሰዓት) ድረስ የሚቆይ ሆኖ Â
  6. ጨረታዉ የሚዘጋዉ ታሕሳስ 13 2009 ዓም ከቀኑ 9:00 ሰዓት የሚከፈቱ ደግሞ በዚሁ ከቀኑ 9 ፡30 ይሆናል
  7. ለተጨማሪማብራሪያÂ Â 0344-41-99-76 ወይምÂ 0914-72 90 78Â ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ::​

ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ ን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo