በኢፌዲሪ በግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጄንሲ ሰሜን ሪጅን ፅ/ቤት በ 2009 ዓ/ም በጀት ዓመት ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘረዉ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

በኢፌዲሪ በግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ሰሜነ ሪጅን ፅ/ቤት

1 1ኛ ሎት የፅዳት ዕቃዎች

2 2ኛ አላቂ እና ልዩ ልዩ የፅህፈት መሳሪያዎች

3 3ኛ ቀዋሚ ዕቃዎች /ኤሌክትሮኒክስ/

ስለሆነም በጨረታዉ መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች

1 ዘመኑ የታደስ ንግድ ፍቃድ የላቸዉና የእቃ ኣቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ

2 የግብር መክፈያ መለያ ቁጥር ቲን ነምበር ና ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ

3 የጨረታ ማስከበሪያ CPO

  • 1ኛ Â ሎት ፅዳት ዕቃዎች Â -----------------------Â ብር 1300
  • 2 2ኛ ሎት ኣላቂና እና ልዩ ልዩ Â የፅህፈት መሳርያዎች/ Â --------ብር 4500Â Â Â Â Â Â Â Â Â Â Â Â Â Â
  • 3 3ኛ ሎት ሎት ቀዋሚ ዕቃዎች /ኤሌክትሮኒክስ/ ---------ብር 3500Â Â Â Â

    ሲሆን ብጥሬ ገንዘብ ወይም ሰርቲፋይድ ቼክ (CPO) ማስያዝ የምትችሉ ተጫራቾች የተዘጋጀዉን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 30 (ሠላሳ ብር ብቻ) በመክፈል ከሪጅን ፅህፈት ቤቱ ከ ነሃሴ 8/2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ነሃሴ 22/2008 ዓ/ም ለተከታታይ 15 ቀናት ዉስጥ ሰነዳችን በመግዛት በጥንቃቂ በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ በሪጅን ፅ/ቤቱ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ሊያስገቡ ይችላሉ

4 ጨረታዉ ነሃሴ 22/2008 ዓ/ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ታሽጎ በእሉት ከቀኑ 8:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በሪጅን ፅቤቱ ኣድራሻ ይከፈታል ሆኖም ተጫራቾች በራሱ ምርጫ ጨረታዉ በሚከፈትበት ጊዜ ሳይገኙ መቅረቱ የጨረታዉን መከፈት አይስተጎጉልም የተጠቀሰዉን ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣይ የስራ ቀን በተጠቀሰዉ ሰዓ ይሆናል

5 ተጫራቾች ቢሮዉ ባወጣዉ ሰነድ ላይ ዋጋቸዉን መሙላት አላባቸዉ

6 ሪጅን ፅቤቱ የተሻላ የአሰራር ዘዴ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

አድራሻችን መቐለ ቀበሌ 11 ታሀገዘ ህንፃ ግራዉንድ ላይ እንገኛለን

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0342 40 54 43 እና 0344 40 12 90 መጠየቅ ይቻላል

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo