በኢትዮጵያ ግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን መቐለ ቅርንጫፍ በ05 ቀበሌ ተከዜ ጋራጅ አጠገብ የሚገኘው ባለ 4 ክፍልና 10X30 የሆነ የቆርቆሮ መጋዘን ያለው ሙሉ ጊቢ ማከራየት ይፈልጋል።

Ethiopian Agricultural Businesses Corporation

የጨረታ ማስታወቂያ

በኢትዮጵያ ግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን መቐለ ቅርንጫፍ በ05 ቀበሌ ተከዜ ጋራጅ አጠገብ የሚገኘው ባለ 4 ክፍልና 10X30 የሆነ የቆርቆሮ መጋዘን ያለው ሙሉ ጊቢ ማከራየት ይፈልጋል።

ስለሆነም መከራየት የሚፈልግ ቦታው ድረስ በመመልከት እስከ 30/01/2017 ዓ/ም የሚከራይበትን ዋጋ በፓስታ በማሸግ ሓሚዳይ ይርጉ ጋዝ ጎን በሚገኘው ቅ/ጽ/ቤት ማቅረብ እንደሚቻል እናሳውቃለን።

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo