በመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ኤርታኤለ መገንጠያ ኣህመድ ኢላ መንገድ ስራ ፕሮጀክት ለ ፕሮጀክቱ (17-01R) ለፕሮጀክቱ ሰራቶኞች ኣጎልግሎት የሚዉል የድህንነት ኣልባሳት ለማሳፋት ባግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ዉል ማሰር ግዝ መፈፀም ይፈልጋል ስለሆነም፡-

መከላከሊ ሀገር ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

1 ተጫራቾች በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ለተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ኣለባቸው፡

2 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ 15,000.00 በባንክ የተረጋጠ ሲፒኦ በፕሮጀክቱ ስም የተዘጋጀ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

3 ተጫራቾች በዋጋ መሽጫ ቅፁ የኣንድ ዋጋ ከነቫቱ በፊት መምላት ይኖርባቸዋል

4 ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 20/02/2013ዓ/ም እስከ 27/02/2013ዓ/ም ከሰዓት 8፡00 ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

5 ጨረታው 27/02/2013ዓ/ም ከሰዓት 8፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

6 ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

7 የጨረታ ሰነዱን ተጫራቾች የማይመለሰ 100 ብር በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo