ኣንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ ኣ.ማ ሰሜን ሪጅን ፅ/ቤት በስሩ ለሚገኙ22/ሃያ ሁለት/ ኣዳዲስ እና በስራ ላይ ያሉት ቅርንጫፎች በዘርፍ በተሰማሩ ድርጅቶች በኣለሚኒየም የጥበቃ ቤት (SENTRY BOX ) በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።ስለሆነም

ባንኪ ዓለምለኻዊ አንበሳ ኣማ

1 በዚሀ ጨረታ ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ኣንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ ኣ.ማ ሰሜን ሪጅን ፅ/ቤት በግንባር በመቅረብ ጨረታው ከወጣበት ቀን 18/02/2013ዓ/ም -28/02/2013 ዓ/ም በባንኩ የተዘጋጀ የጨረታ ዝርዝር መግለጫ እና የጨረታ ሰነድ ቀይ መስቀል ፊት ለፊት የሚገኘው የኣንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ ኣ.ማ የሰሜን ፅ/ቤት ኣንደኛ ፎቅ ላይ የጨረታ ሰነዱ በብር 100( መቶ) መግዛት ይቻላል።

ማሟላት ያለባቸው መስፈርቶች

1 ውል ማሰር የሚችል

2 የ2013 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፍቃድና የቫት ሰርቲፊኬት የመስከረም ወር ቫት የከፈለ መሆኑን ማረጋገጫ (ቫት ዲክላርስዮን) እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው።

3 ዋጋው ቫት ያካተተ መሆኑን እና ኣለመሆኑን መግለፅ ኣለበት። ካልተገለፀ ዋጋው ከነቫቱ እንደሆነ ተደርጎ ይወስዳል።

4 ለጨረታው ማስከበሪያ የሚሆን 2% በባንክ የተመሰረተ ሲፒኦ ብቻ ማሰያዝ ኣለባቸው።

6 ጨረታው የሚከፈትበት ቀን 28/02/2012ዓ/ም 3:30 ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪል በተገኙበት በ 4:00 ይከፈታል።

7 የጨረታ መክፈቻ ቀን ተጫራቾች ባይገኙም ይከፈታል።

8 ተጫራቾች ለሚያቀርበው ዋጋ ኣስፈላጊ ዶክመንት በታሸገ ፖስታ ወደ ተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ኣለበት።

9 ባንኩ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ በስ.ቁ 0342 41 80 37 /03 42 41 94 82

ስፖንስርታትና

The ways ideas spread.
Milkta Logo